Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
በቻይና ሁቤይ ግዛት በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ እና የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር ማሻቀቡ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና ሁቤይ ግዛት በኮሮና ቫይረስ አዲስ የሚያዙ እና የሚሞቱ ሰዎች ቁጥር በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩ ተነገረ።
በግዛቲቱ ትናንት ብቻ ወደ 242 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተሰምቷል።
ከዚህ ባለፈም 14 ሺህ 840 ሰዎች በቫይረሱ የተያዙ ሲሆን፥…
የሩሲያ የቀድሞው የማረሚያ ቤት ሀላፊ ፍርድ ቤት ውስጥ ራሱን አጠፋ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሩሲያ የቀድሞው የማረሚያ ቤት አገልግሎት ሃላፊ ፍርድ ቤት ውስጥ ራሱን ማጥፋቱ ተነግሯል።
ቪክቶር ስቪሪዶቭ የተባለው ግለሰብ የሩሲያ ማረሚያ ቤት አገልግሎት የሞተር ትራንስፖርት ክፍል ሃላፊ ሆኖ በሚያገለግልበት ወቅት 125 ሺህ ዶላር ከምክትል…
በቻይና በኮሮና ቫይረስ አዲስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር በ48 ነጥብ 2 በመቶ ቀንሷል – የሃገሪቱ ጤና ኮሚሽን
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 4 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና በየዕለቱ በኮሮና ቫይረስ አዲስ የሚያዙ ሰወች ቁጥር በ48 ነጥብ 2 በመቶ መቀነሱን የሃገሪቱ ጤና ኮሚሽን አስታወቀ።
ከፈረንጆቹ የካቲት 4 እስከ 11 ባሉት ቀናት በሃገሪቱ በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰወች ቁጥር መቀነሱን ነው ኮሚሽኑ…
ቱርክ በኢድሊብ 51 የሶሪያ ወታደሮች መገደላቸውን አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቱርክ በትናንትናው እለት በሰሜን ምዕራብ ሶሪያ 51 የመንግስት ወታደሮች መገደላቸውን አስታወቀች።
ወታደሮቹ በኢድሊብ ግዛት በቱርክ የሚደገፉ ታጣቂዎች በወሰዱት እርምጃ መገደላቸውንም አንካራ ገልጻለች።
ከሞቱት ወታደሮች በተጨማሪም ሁለት የሶሪያ…
ሶማሊያ የ12 ዓመት ታዳጊን በመድፈር ለህልፈት የዳረጉ 2 ሰዎችን በሞት ቀጣች
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3 ፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ምስራቅ ሶማሊያ የ12 ዓመት ሴት ልጅን በመድፈር ለህልፈት የዳረጉ ሁለት ግለሰቦች በሞት ተቀጡ።
አይሻ ኢሊያስ አዴን በአውሮፓውያኑ የካቲት 2019 በጋልካዮ በሚገኝ መኖሪያ ቤቷ ነበር ከተደፈረች በኋላ ተገድላ የተገኘችው።
በታዳጊዋ…
ኦማር ሃሰን አልበሽር ለዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት ተላልፈው ሊሰጡ ነው
አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን የሽግግር መንግስት የቀድሞ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኦማር ሃሰን አልበሽርን ለዓለም አቀፉ የወንጀለኞች ፍርድ ቤት አሳልፎ ሊሰጥ መሆኑ ተሰምቷል።
ኦማር አልበሽር በሀገሪቱ በፈረንጆቹ 2003 በተቀሰቀሰው የዳርፉር ግጭት ወቅት የዘር ማጥፋት…
የመን በዓለም አስካፊው የሰብአዊ ቀውስ ተጋርጦባታል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አስከፊው እና ከባዱ የሰብዓዊ ቀውስ የመን ላይ መጋረጡ ተነገረ፡፡
በዓለም ላይ ዋና ድጋፍ አድራጊ እና የረድኤት ኤጀንሲዎች በብራሰልስ አደጋ ለተጋረጠባቸው የመናዊያን ድጋፍ ለማሰባሰብ ውይይት እንደሚያደርጉ ተጠቁሟል።
በሚሊየን የሚቆጠሩ…
የፈረንሳይ ፍርድ ቤት በኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንት ልጅ ላይ የ33 ሚሊየን ዶላር ቅጣት አስተላለፈ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የኢኳቶሪያል ጊኒ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ልጅ ቴዎዶሪን ኦቢያንግ በፈረንሳይ ፍርድ ቤት የ33 ሚሊየን ዶላር ቅጣት ተላለፈባቸው።
ምክትል ፕሬዚዳንቱ ቅጣቱ የተላለፈባቸው የህዝብን ገንዘብ ለራሳቸው ቅንጡ ህይወት በማዋል እንደሆነም…
በናይጄሪያ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት በትንሹ የ30 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በናይጄሪያ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት በትንሹ የ30 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰምቷል።
በሰሜን ምስራቅ ናይጄሪያ ቡርኖ ግዛት ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት በትንሹ የ30 ሰዎች ህይወት ማለፉን የአካባቢው ባለስልጣናት አስታውቀዋል።
ከዚህ ባለፈም ታጣቂዎች…
ቻይና ከኮሮና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ከፍተኛ ባለስልጣናትን ከሃላፊነት አነሳች
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 3፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን በአግባቡ አልተቆጣጠሩም ያለቻቸውን ከፍተኛ ባለስልጣናት ከሃላፊነት አሰናብታለች፡፡
በአሁን ሰዓት አሳሳቢ ደረጃ ላይ በደረሰው ኮሮና ቫይረስ በቻይና ከ1 ሺህ በላይ ሰዎች ህይወታቸው ማለፉን ተከትሎ በተለያየ ደረጃ…