Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
በብራዚል ከባድ ዝናብ ባስከተለው የጎርፍ እና መሬት መንሸራተት አደጋ የ30 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በብራዚል ከባድ ዝናብ ባስከተለው ጎርፍ እና የመሬት መንሸራተት አደጋ የ30 ሰዎች ህይዎት ማለፉ ተነገረ።
በሚናስ ጌራይስ ግዛት መዲና በጣለው ከባድ ዝናብ ከሞቱት በተጨማሪ 17 ሰዎች የገቡበት አለመታወቁን የአደጋ ጊዜ ሰራተኞች አስታውቀዋል።…
በባግዳድ በሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ላይ የሮኬት ጥቃት ተፈጸመ
አዲስ አበባ፣ ጥር 18 ፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢራቅ መዲና ባግዳድ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ላይ የሮኬት ጥቃት መፈጸሙ ተሰማ።
ሶስት የሮኬት ጥቃቶች የተፈጸሙ ሲሆን፥ አንደኛው ሮኬት ብቻ በኤምባሲው ካፌ ላይ ማረፉ ተነግሯል።
ሌሎች ሁለት ሮኬቶች ግን በኤምባሲው አቅራቢያ ወድቀዋል ነው…
በቱርክ በመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የ35 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበበሳ፣ጥር 17፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምስራቃዊ ቱርክ በመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ የ35 ሰዎች ህይወት ማለፉን የሀገሪቱ የአደጋ እና የአስቸኳይ ጊዜ ባለስልጣን አስታወቀ።
በደረሰው የመሬት መንቀጥቅጥ ህንጻዎች የፈራረሱ ሲሆን በፍርስራሹ ስር የሚገኙትን ሰዎች ለማትረፍት ጠንካራ የሆነ…
በግብፁ ፕሬዚዳንት ላይ ተቃውሞ እንዲነሳ ሲቀሰቅስ የነበረው መሀመድ አሊ ራሱን ከፓለቲካ አገለለ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 17፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በማህበራዊ ሚዲያ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን በመልቀቅ በግብፅ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ ላይ የተወሰነ ተቃውሞ እንዲቀሰቀስ ምክንያት የነበረው የቀድሞው የመከላከያ ኮንትራክተር መሀመድ አሊ ራሱን ከፓለቲካ አገለለ።
የንግድ ሰው መሀመድ አሊ ራሱን…
በቻይና በተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 41 ደረሰ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና በተከሰተው የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ህይወታቸው ያለፉ ሰዎች ቁጥር 41 መድረሱ ተሰምቷል።
በቅርብ በቻይና ውሃን ግዛት የተቀሰቀሰው ኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ አድማሱን በማስፋት በተለየዩ የዓለም ሀገራት ውስጥ መከሰቱ ተነግሯል።
ቫይረሱ…
በቱርክ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ 20 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ 20 ሰወች መሞታቸው ተነገረ።
በምስራቅ ቱርክ በደረሰው አደጋ ከሞቱት በተጨማሪ ከ900 በላይ ሰዎች መቁሰላቸውም ነው የተነገረው።
በሬክተር ስኬል 6 ነጥብ 8 የተመዘገበው የመሬት መንቀጥቀጥ ወደ 30 የሚጠጉ…
የሱዳን መንግስት ከተቃዋሚወች ጋር የሰላም ስምምነት ተፈራረመ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን መንግስት ከተቃዋሚዎች ጋር የሰላም ስምምነት ተፈራረመ።
ስምምነቱ ከሰሜኑ የሱዳን ህዝቦች ነፃ አውጭ ንቅናቄ (ኤስ ፒ ኤል ኤም፤ ኤን) ጋር የተፈረመ ነው ተብሏል።
የአሁኑ ስምምነት በቀጠናው የተያዘው የሰላም እቅድ አካል መሆኑም ነው…
ተመድ የምስራቅ አፍሪካን የበረሃ አንበጣ ለመዋጋት ዓለም አቀፍ ዕርዳታ ጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በምስራቅ አፍሪካ የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ መንጋ ለመከላከል ዓለም አቀፍ ዕርዳታ ጠየቀ።
ዓለም አቀፉ የምግብ እና የእርሻ ድርጅት (ፋኦ) የአንበጣ መንጋው በምግብ ዋስትና ላይ የደቀነውን ስጋት ለመከላከል ድጋፍ…
የሊቢያ ጎረቤት ሀገራት በትሪፖሊ ሰላምና መረጋጋትን ማስፈን በሚቻልበት አግባብ እየመከሩ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሊቢያ ጎረቤት ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በትሪፖሊ ሰላምና መረጋጋት ለማስፈን በአልጀሪያ እየመከሩ ነው።
የግብፅ፣ ቻድ፣ ኒጀር፣ አልጀሪያ፣ ቱኒዚያ፣ ማሊ እና ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በትሪፖሊ ሰላምና መረጋጋትን ማስፈን በሚቻልበት አግባብ…
ትራምፕ ነፍሰ ጡር ሴቶች ወደ አሜሪካ የሚያደርጉትን ጉዞ የሚከለክል አሰራር ሊተገብሩ ነው
አዲስ አበባ ፣ ጥር 15 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕሬዚዳንት ትራምፕ አስተዳደር ነፍሰ ጡር ሴቶች ወደ አሜሪካ እንዳይገቡ የሚያደርግ አሰራር ተግባራዊ ሊያደርግ ነው።
አዲሱ አሰራር ነፍሰ ጡር ሴቶች በአሜሪካ ምድር ልጅ በመውለድ ልጆቻቸው የአሜሪካ ዜግነት እንዲያገኙ ለማስቻል የሚያደርጉትን ጥረት…