Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ሊባኖስ አዲስ መንግስት መመስረቷን ይፋ አደረገች
አዲስ አበባ፣ጥር 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ ) ለወራት በተቃውሞ ስትናጥ የቆየችው ሊባኖስ አዲስ መንግስት መመስረቷን አስታውቃለች።
አዲሱ መንግስት ሂዝቦላህ እና አጋሮቹ አዲስ ካቢኔ ለማዋቀር በቀረበው ሃሳብ ላይ መስማማታቸውን ተከትሎ የተመሰረተ ነው ተብሏል።
ይህም በሙስና እና በመልካም…
የኢንተርፖል የቀድሞው ሃላፊ የ13 ዓመት የእስር ቅጣት ተፈረደባቸው
አዲስ አበባ፣ጥር 12፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፉ ፖሊስ ተቋም (ኢንተርፖል) የቀድሞው ሃላፊ ሜንግ ሃንግዌይ በቻይና የ13 ዓመት ከስድስት ወር የእስር ቅጣት ተፈረደባቸው።
የቻይና ፍርድ ቤት በዛሬው ዕለት በዋለው ችሎት ሜንግ በፈጸሙት የሙስና ወንጀል የ13 ዓመት ከስድስት ወር የእስር…
በዳርፉር የተፈፀመውን የጦር ወንጀልና የሰብዓዊት መብት ጥሰት የሚመለከት ልዩ ፍርድ ቤት ሊመሰረት ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን መንግስት እና የዳርፉር ታጣቂ ቡድኖች የዳርፉርን የጦር ወንጀል እና የሰብዓዊ መብት ጥሰት የሚመለከት ልዩ የወንጀል ፍርድ ቤት ለመመስረት ስምምነት ላይ መድረሳቸውን አስታወቁ፡፡
የሱዳን መንግስት እና የዳርፉር ታጣቂ ቡድኖች የሰላም ስምምነት ላይ…
የጋምቢያ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ያህያ ጃሜህ ወደ ሀገራቸው ከተመለሱ እስራት እንደሚጠብቃቸው ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ጥር 12፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የጋምቢያ የቀድሞው ፕሬዚዳንት ያህያ ጃሜህ ወደ ሀገራቸው ከተመለሱ እስራት እንደሚጠብቃቸው የሀገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣን ገለጹ፡፡
የቀድሞው የጋምቢያ ፕሬዝዳንት ያህያ ጃሜህ ወደ ሀገራቸው ከተመለሱ በቁጥጥር ስር እንደሚውሉ የሀገሪቱ ፍትህ ሚኒስትር…
በየመን ወታደራዊ ማሰልጠኛ ጣቢያ ላይ በተፈጸመ ጥቃት የሟቾች ቁጥር 111 ደርሷል
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በየመን ባሳለፍነው ቅዳሜ ዕለት በወታደራዊ ማሰልጠኛ ጣቢያ ላይ በተፈጸመው የሚሳኤል ጥቃት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 111 ደርሷል።
የሚሳኤል ጥቃቱ የተፈጸመው ማሬብ አካባቢ በሚገኘው ወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከል ወታደሮች መስጂድ ውስጥ ጸሎት እያደረሱ…
ብሪታንያ ከአፍሪካ ሃገራት ጋር 11 የንግድ ስምምነቶችን ተፈራረመች
አዲስ አበባ ፣ ጥር 11 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሪታንያ ከአፍሪካ ሃገራት ጋር 11 የንግድ ስምምነቶች መፈራረሟን አስታወቀች።
የንግድ ስምምነቱ 7 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር ዋጋ እንዳለው ተገልጿል።
የብሪታንያ የግሉ ዘርፍ በአፍሪካ ያለውን ተሳትፎ ማሳደግን አላማው ያደረገ በእንግሊዝ…
የጥምቀት በዓል በተለያዩ የአለም ሀገራትም ተከብሯል
አዲስ አበባ፣ ጥር 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተለያዩ የአለም ሀገራት በሚገኙ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ዘንድ ከሚከበሩ ዓመታዊ በዓሎች አንዱ የጥምቀት በዓል ነው።
በዚህም ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ ሀገራት ያሉ የእምነቱ ተከታዮች የጥምቀት በዓልን በተለያዩ ስነ ስርዓቶች ለዘመናት እያከበሩ…
በየመን በሚሳኤል ጥቃት በትንሹ የ80 ወታደሮች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በየመን ወታደራዊ ካምፕ ላይ በተፈፀመ የሚሳኤል ጥቃት በትንሹ የ80 ወታደሮች ህይወት ማለፉ ተነግሯል።
በየመን ማዕከላዊ ግዛት ማሪብ ከተማ በሚገኘው የጦር ካምፕ ላይ በተፈፀመው ጥቃት ህይወታቸውን ካጡ የሰራዊቱ አባላት በተጨማሪ በርካቶች መቁሰላቸው…
በሊቢያ ያለው ግጭት እንዲያበቃ የአውሮፓ ህብረት ቱርክን እንዲደግፉ ኤርዶኻን ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ጥር 9፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በሊቢያ ያለው ግጭት እንዲያበቃ የአውሮፓ ህብረት ቱርክ በሀገሪቱ እያደረገች ያለውን እንቅስቃሴ እንዲደግፉ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶኻን ጥሪ አቀረቡ፡፡
በሊቢያ ያለውን ግጭት ለማስቆም ከተፈለገ ቱርክ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ህጋዊ እውቅና ላለው…
በቻይና የታየው ገዳይ ቫይረስ በመቶ የሚቆጠሩ ሰዎችን መያዙ ተነገረ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና በገዳይነቱ አደገኛ ነው የተባለለት ቫይረስ በመቶ የሚቆጠሩ ሰዎችን እንደያዘ ተገለፀ።
እስካሁን 41 ሰዎች በዚህ ቫይረስ መያዛቸው በላብራቶሪ የተረጋገጠ ሲሆን፥ ባለሙያዎች የተያዙት ሰዎች ቁጥርን 1 ሺህ 700 አድርሰውታል።
በውሃን ከተማ…