Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
የአሜሪካ ሴኔት በፕሬዚዳንት ትራምፕ ላይ የተከፈተውን የክስ ሂደት በይፋ አስጀመረ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 8 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ላይ የተከፈተውን የክስ ሂደት በይፋ አስጀመረ።
በክስ ሂደቱ የሚሳተፉና በፍርድ ሂደቱ የሚሳተፉ የምክር ቤቱ አባላትም በከፍተኛው ፍርድ ቤት ዳኛ ቃለ መሃላ ፈጽመዋል።
በክስ…
የሌሶቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ከባለቤታቸው ግድያ ጋር በተያያዘ ስልጣናቸውን ሊለቁ ነው
አዲስ አበባ ፣ ጥር 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሌሶቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ቶማሳ ታባኔ ከባለቤታቸው ግድያ ጋር በተያያዘ ሥልጣናቸውን ሊለቁ መሆኑ ተሰማ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፈረንጆቹ 2017 ከተፈጸመው የባለቤታቸው ግድያ ጋር በተያያዘ እጃቸው አለበት የሚል ውንጀላ መበራከቱን ተከትሎ ነው…
በደቡባዊ አፍሪካ 45 ሚሊየን ሰዎች ለምግብ እጥረት መጋለጣቸው ተነገረ
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የምግብ ፕሮግራም በደቡባዊ አፍሪካ 45 ሚሊየን ሰዎች ለምግብ እጥረት መጋለጣቸውን አስታወቀ።
ለምግብ እጥረት ከተጋለጡት መካከል አብዛኛዎቹ ህጻናትና ሴቶች መሆናቸውም ተገልጿል።
በደቡባዊ የአፍሪካ ሃገራት የተከሰተው…
ሚሃይል ሚሹስቲን የሩሲያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተሾሙ
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ለጠቅላይ ሚኒስትርነት ያቀረቧቸውን ዕጩ ሹመት አጸደቀ።
ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የህገ መንግስት ማሻሻያ ማድረግ እንደሚፈልጉ መግለጻቸውን ተከትሎ የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ…
በሶሪያ ኢድሊብ በተፈጸመ የአየር ጥቃት 18 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶሪያ ኢድሊብ ከተማ በተፈጸመ የአየር ጥቃት 18 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸው ተነገረ።
ጥቃቱ በከተማዋ በሚገኝ የገበያ ስፍራ እና በኢንዱስትሪ ዞን ላይ የተፈጸመ ነው ተብሏል።
የአየር ጥቃቱ በወሩ መጀመሪያ ሩሲያ እና ቱርክ በአካባቢው የተኩስ…
ኬንያ 20 ሚሊየን ዶላር የሚያወጡ የተመዘበሩ ንብረቶችን አስመለሰች
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያ 20 ሚሊየን ዶላር የሚያወጡ የተመዘበሩ ንብረቶችን ማስመለሷ ተገለጸ።
ተመላሽ የተደረጉት ንብረቶች በሀገሪቱ ባለስልጣናት እና የመንግስት ሰራተኞች በሙስና የተመዘበሩ መሆናቸውን የኬንያ ዓቃቤ ህግ አስታውቋል።
የሀገሪቱ ዓቃቤ ህግ ኑረዲን ሃጂ…
አሜሪካ እና ቻይና የገቡትን የንግድ ፍጥጫ ያረግባል ያሉትን የንግድ ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 7 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እና ቻይና አዲስ የንግድ ስምምነት መፈራረማቸውን አስታወቁ።
ሃገራቱ በዋሽንግተን የገቡትን የንግድ ጦርነት ያረግባል ያሉትን የንግድ ስምምነት ተፈራርመዋል።
በስምምነቱ መሰረት ቻይና ከአሜሪካ የምታስገባቸውን ሸቀጦች መጠን ለመጨመር…
የጠቅላይ ሚኒስትር ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ ካቢኔ ተበተነ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 6 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ጠቅላይ ሚኒስትር ዲሚትሪ ሜድቬዴቭ ካቢኔ ተበተነ።
ካቢኔው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን የህገ መንግስት ማሻሻያ ማድረግ እንደሚፈልጉ መግለጻቸውን ተከትሎ መበተኑ ተገልጿል።
ፑቲን ለሃገሪቱ ፓርላማ ባደረጉት ንግግር ሃገራቸው የህገ…
በአዲሱ የፈረንጆቹ ዓመት 1 ሺህ የሚጠጉ ወደ ሊቢያ መመለሳቸው ተነገረ
አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው አዲሱ የፈረንጆች ዓመት 1 ሺህ የሚሆኑ ስደተኞች ወደ ሊቢያ መመለሳቸውን ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት አስታወቀ።
የባህር ላይ ጠባቂዎች የሜዲትራንያንን ባህር ሲያቋርጡ የያዟቸውን ስደተኞች ወደ ሊቢያ መመለሳቸውን ድርጅቱ አስታውቋል።…
በፓኪስታን በበረዶ ናዳ የ77 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፓኪስታን በተከሰተ የበረዶ ናዳ የ77 ሰዎች ህይወት አለፈ።
በሰሜናዊ ፓኪስታን በተከሰተው ናዳ ከሞቱት በተጨማሪም 94 ሰዎች ቆስለዋል ነው የተባለው።
ለተከታታይ ቀናት በአካባቢው የጣለው በረዶና አስቸጋሪ የአየር ሁኔታ ለበረዶ ናዳው ምክንያት…