Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ኢራናውያን የዩክሬን የመንገደኞች አውሮፕላን ተመቶ መውደቁን ተከትሎ በመንግስት ላይ ተቃውሞ እያሰሙ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢራናውያን የዩክሬን የመንገደኞች አውሮፕላን በኢራን ወታደራዊ ጦር ተመቶ መውደቁን ተከትሎ በመንግስት ላይ ተቃውሞ እያሰሙ ነው።
የሀገሪቱ ጦር ባለፈው ቅዳሜ አውሮፕላኑን በተፈጠረ ስህተት መቶ መጣሉን ማመኑ ይታወሳል።
ይህን ተከትሎም የሃገሬው…
በኒጀር ጦር ሰራዊት ላይ በተፈጸመው ጥቃት የሟቾች ቁጥር 89 ደረሰ
አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በኒጀር ጦር ሰራዊት በደረሰ ጥቃት የሟቾች ቁጥር 89 መድረሱ ተነገረ፡፡
ቅዳሜ ዕለት በዋና ከተማዋ ኒያሚ በደረሰው ጥቃት በርካታ የፀጥታ ኃይሎች መገደላቸውን የፀጥታ ምንጮች ለሮይተርስ ገልጸዋል፡፡
በናይጄሪያ የጦር ሰፈር ላይ ታጣቂዎች በጦር…
ኢራን የዩክሬንን አውሮፕላን በስህተት መታ መጣሏ ቁጣን ቀስቅሷል
አበባ፣ ጥር 3፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢራን የዩክሬንን የመንገደኞች አውሮፕላን በስህተት መታ መጣሏ የሀገሬውን ዜጎች ክፉኛ አስቆጥቷል።
የኢራን ባለስልጣናት 176 ሰዎችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረን የዩክሬን አውሮፕላን ከቀናት ማስተባበል በኋላ በስህተት ተመቶ መውደቁን በትናንትናው ዕለት ማመናቸው…
የኦማን ሱልጣን ቃቡስ ቢን ሰኢድ አል ሰዒድ በ79 ዓመታቸውአረፉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዓረቡ ዓለም በመሪነት ረዥም ጊዜ በመቆየት ቀዳሚው የኦማኑ ሱልጣን ቃቡስ ቢን ሰኢድ አል ሰዒድ በ79 ዓመታቸው ማረፋቸው ተሰማ
ሱልጣን ቃቡስ ቢን ሰኢድ አል ሰዒድ የካንሰር ታማ ሚ እንደነበሩ የተነገረ ሲሆን፥ በቤልጂየም ህክምና ሲከታተሉ…
በፓኪስታን ኩዌታ በአይ ኤስ በተፈፀመ የቦምብ ጥቃት የሟቾች ቁጥር 15 ደረሰ
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፓኪስታን ደቡብ ምእራብ ኩዌታ ከተማ በመስጊድ ላይ በተፈፀመ የቦብም ጥቃት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 15 መድረሱን ፖሊስ አስታወቀ።
በአርብ ፀሎት ላይ በነበሩ ሰዎች ላይ በተፈፀመው የቦምብ ጥቃቱ ከሞቱት ሰዎች በተጨማሪም ከ20 በላይ ሰዎች ላይ የተለያየ…
ኢራን የዩክሬንን የመንገደኞች አውሮፕላን መታ መጣሏን አመነች
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢራን የዩክሬንን የመንገደኞች አውሮፕላን “በተፈጠረ ስህተት” መታ መጣሏን አመነች።
ቴህራን አውሮፕላኑ ታስቦበት ሳይሆን በተፈጠረ ስህተት መመታቱን አስታውቃለች።
አውሮፕላኑ የኢራን ብሄራዊ አብዮታዊ ዘብ ጠባቂ በሚገለገልበት “የተከለከለና ጥብቅ…
የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሞሀመድ አብዱላሂ በኤርትራ ጉብኝት እያደረጉ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሞሀመድ አብዱላሂ ሞሃመድ ፋርማጆ በኤርትራ ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ነው።
ፕሬዚዳንት ሞሀመድ አብዱላሂ ለሁለት ቀናት ይፋዊ የስራ ጉብኝት በዛሬው እለት አስመራ ሲገቡ፥ የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ አቀባበል…
የአሜሪካ ምክር ቤት የትራምፕን በኢራን ላይ ጦር የማዝመት ስልጣን ገደበ
አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕን በኢራን ላይ ጦር የማዝመት ስልጣን የሚገድብ ውሳኔ አሳለፈ።
ውሳኔው ዴሞክራቶች በተቆጣጠሩት ምክር ቤት 224 ለ194 በሆነ ድምጽ አልፏል።
ይህም ትራምፕ ሃገራቸው ከቴህራን ጋር…
ሩሲያ እና ቱርክ በሶሪያ ኢድሊብ የተኩስ አቁም ስምምነት ደረሱ
አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሩሲያ እና ቱርክ በሶሪያ ኢድሊብ ግዛት የተኩስ አቁም ስምምነት መድረሳቸውን አስታወቁ።
ስምምነቱ የሶሪያ መንግሥት በተቃዋሚዎች ላይ የሚፈጽመውን ጥቃት ለማስቆም እና በአካባቢው ሰብዓዊ እርዳታ ለማድረስ የሚደረገውን ጥረት ለማገዝ ያለመ ነው ተብሏል።…
የዩክሬን የመንገደኞች አውሮፕላን ከኢራን በተተኮሰ ሚሳኤል ሳይመታ እንዳልቀረ ተነገረ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በቴህራን የተከሰከሰው የዩክሬን የመንገደኞች አውሮፕላን ከኢራን በተተኮሰ ሚሳኤል በስህተት ሳይመታ እንዳልቀረ ተነገረ።
የካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ አውሮፕላኑ “በተፈጠረ ስህተት በኢራን ሚሳኤል ተመቷል” የሚል እምነት እንዳላቸው…