Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

በኒጀር ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት 25 ወታደሮች ለህልፈት ተዳረጉ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 1 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኒጀር ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት 25 ወታደሮች መገደላቸው ተሰማ። ጥቃቱ በማሊ ድንበር አቅራቢያ በሚገኝ ወታደራዊ ጣቢያ ላይ የተፈጸመ ሲሆን፥ ከሞቱት በተጨማሪ ስድስት ሰዎች መቁሰላቸውም ተነግሯል። ለጥቃቱ ሃላፊነቱን የወሰደ አካል ባይኖርም፥…

ኬንያ በላሙ ወደብ ሰዓት እላፊ አወጀች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያ አልሸባብ በላሙ ወደብ ላይ የፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ ሰዓት እላፊ ማወጇ ተሰምቷል። አልሸባብ በቅርቡ ላሙ በሚገኘው የኬንያና አሜሪካ ጥምር ጦር ወታደራዊ ካምፕ ላይ ጥቃት መፈጸሙ ይታወሳል። የሽብር ቡድኑ በፈጸመው ጥቃት ሶስት የአሜሪካ…

አሜሪካ ከኢራን ጋር ድርድር ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ከቴህራን ጋር ድርድር ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን አስታውቃለች። ዋሽንግተን ለፀጥታው ምክር ቤት ባስገባችው ደብዳቤ ከቴህራን ጋር ያለ ቅድመ ሁኔታ ድርድር ለማድረግ ዝግጁ መሆኗን ገልጻለች። በተመድ የአሜሪካ አምባሳደር ኬሊ ክራፍት…

ሩሲያ እና ቱርክ በሊቢያ የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረስ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን እና የቱርኩ አቻቸው ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶኻን በሊቢያ የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረስ ጥሪ አቀረቡ። ሁለቱ መሪዎች በሊቢያ ያለውን ግጭት በዘላቂነት መፍታት በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል። በዚህም…

ከሚሳኤል ጥቃቱ በኋላ የኢራን ውድቀት  እየታየ ነው- ዶናልድ ትራምፕ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ  ኢራን በአሜሪካ የጦር መንደር ላይ ጥቃት ከፈፀመች በኋላ  ውድቀቷ እየታየ ነው ሲሉ ገለፁ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ኢራን  በኢራቅ በሚገኘው የአሜሪካ የጦር መንደር ላይ የፈፀመችውን ጥቃት በተመለከተ መግለጫ…

ኢራን በአሜሪካ የጦር መንደር ላይ ጥቃት ከፈፀመች በኋላ የነዳጅ ዋጋ ማሻቀቡ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን ኢራቅ በሚገኙ ሁለት የአሜሪካ ጦር ሰፈሮች ላይ ጥቃት መፈፀሟን ተከትሎ የነዳጅ ዋጋ ከፍ ማለቱ ተሰምቷል፡፡ በዚህም ያልተጣራ አንድ በርሚል የነዳጅ ዘይት በ1 ነጥብ 4 በመቶ ጭማሪ በማሳየት በመካከለኛው እስያ በ69 ነጥብ 21 ዶላር…

በሶማሊያ ፓርላማ አቅራቢያ በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት አራት ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ ፓርላማ አቅራቢያ በተፈጸመ ቦምብ ጥቃት በርካቶች ለህልፈት መዳረጋቸው ተነገረ። በፍተሻ ጣቢያ አካባቢ በተፈጸመው ጥቃት እስካሁን አራት ሰዎች ሲሞቱ ከ10 ሰዎች በላይ መቁሰላቸው ተነግሯል። ለጥቃቱ አልሸባብ ኃላፊነቱን…

በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኩፍኝ ወረርሽኝ ከ6 ሺህ በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በኩፍኝ ወረርሽኝ እስካሁን ከ6 ሺህ በላይ ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውን የዓለም ጤና ድርጅት አስታወቀ። የዓለም ጤና ድርጅት የበሽታው ስርጭት እጅግ ፈጣን መሆኑንም አስታውቋል። ካለፈው የፈረንጆቹ አመት መጀመሪያ…

170 መንገደኞችን አሳፍሮ ሲጓዝ የነበረ ቦይንግ 737 አውሮፕላን ኢራን ውስጥ ተከሰከሰ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29 ፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ንብረትነቱ የዩክሬን አየር መንገድ የሆነው ቦይንግ 737 አውሮፕላን 170 መንገደኞችን አሳፍሮ ሲጓዝ ኢራን ውስጥ ተከስክሷል። አውሮፕላኑ ከኢራን ዋና ከተማ ቴህራን አውሮፕላን ማረፊያ ተነስቶ ወደ ዩክሬቭ መዲና ኬቭ መብረር ከጀመረ ከጥቂት ደቂቃዎች…

ኢራን በኢራቅ በሚገኝ የአሜሪካ የዓየር ሀይል ሰፈር ላይ የሚሳኤል ጥቃት ፈፀመች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 29፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢራን በኢራቅ በሚገኝ የአሜሪካ ዓየር ሀይል የጦር ሰፈር ላይ የባለስቲክ ሚሳኤል ጥቃት ፈፀመች። የአሜሪካ የመከላከያ መስሪያ ቤት ፔንታጎን ሁለት የጦር ሰፈሮች ጥቃት እንደተፈፀመባቸው አስታውቋል። የኢራን የመንግስት ቴሌቪዥን ጣቢያ…