Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

በኢራን የጄነራል ቃሲም ሱለይማኒን ቀብር ላይ በተፈጠረ መገፋፋትና መረጋገጥ የ35 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢራን የጄነራል ቃሲም ሱለይማኒን ቀብር ላይ በተፈጠረ መገፋፋትና መረጋገጥ በትንሹ የ35 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተነግሯል። የኢራን ብሄራዊ አብዮት ዘብ ጠባቂ ሃይል አዛዥ ጄነራል ቃሲም ሱለይማኒን ባሳለፍነው ሳምንት በኢራቅ ውስጥ በአሜሪካ…

ቻይና አሜሪካ እና ኢራን በመካከላቸው የተፈጠረውን ውጥረት በውይይት እንዲፈቱ ጥሪ አቀረበች

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በመካከለኛው ምስራቅ ቀጠና የተፈጠረው አለመግባባት በውይይት ሊፈታ እንደሚገባ አሳሰበች። አሜሪካ ባሳለፍነው ሳምንት በመካከለኛው ምስራቅ ከፍተኛ ተጽእኖ ፈጣሪ የነበሩትን የኢራን ብሄራዊ አብዮት ዘብ ጠባቂ ሃይል አዛዥ ጀኔራል ቃሲም…

ቱርክ ወታደሮቿን ወደ ሊቢያ መላክ ጀመረች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቱርክ ፕሬዚዳናት ሬሲፕ ታይፕ ኤርዶጋን የሀገሪቱ ወታደሮች ፓርላማው ያሳላፈውን ውሳኔ ተከትሎ ወደ ሊቢያ ማቅናት መጀመራቸውን አስታወቁ። ወደ ሊቢያ ማቅናት የጀመሩት ወታደሮች ተልዕኮ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሚደገፈውን የትሪፖሊ መንግስት…

ሺንዞ አቤ በመካከለኛው ምስራቅ ሃይል የማስፈር እቅድ እንዳላቸው በድጋሚ ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 27 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ በመካከለኛው ምስራቅ ሃይል የማስፈር እቅድ እንዳላቸው በድጋሚ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአካባቢው የሚንቀሳቀሱ የጃፓን መርከቦችን ደህንነት ለማረጋገጥ በስፍራው ሃይል የማስፈር እቅድ እንዳላቸው ገልጸዋል።…

ኢራን ለ2015ቱ የኒውክሌር ስምምነት እንደማትገዛ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢራን በፈረንጆቹ 2015 የኒውክሌር ስምምነት ላይ የተጣለውን ማንኛውንም እገዳ እንደማታከብር አስታውቃለች። ቴህራን በስምምነቱ ላይ ያላትን አቋም በገለጸችበት መግለጫ በምታበለጽገው ኒውክሌር መጠን ላይ ቅነሳ እንደማታደርግና ኒውክሌርን ለምርምርና…

የኢራቅ ፓርላማ የአሜሪካ ወታደሮች ከኢራቅ እንዲወጡ የሚያስችል ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የኢራቅ ፓርላማ በሀገሪቱ የሚገኙ የውጭ ሀገራት ወታደሮች ሀገሪቱን ለቀው እንዲወጡ የሚያስችል ውሳኔ ሀሳብ አሳለፈ፡፡ ይህ ውሳኔ የመጣው የኢራን ብሄራዊ አብዮት ዘብ ጠባቂ ሃይል አዛዥ ጀኔራል ቃሴም ቃሴም ሱለይማኒ በአሜሪካ ሰው አልባ አውሮፕላን…

አልሸባብ አሜሪካና ኬንያ በሚጠቀሙበት ወታደራዊ ጣቢያ ላይ ጥቃት ፈፀመ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሶማሊያ የሚንቀሳቀሰው የሽብር ቡድን አልሸባብ በደቡብ ምስራቅ ኬንያ አሜሪካና ኬንያ በጋራ በሚጠቀሙበት ወታደራዊ ጣቢያ ላይ ጥቃት ፈፀመ። አልሸባብ ጥቃቱን የፈፀመው በታዋቂው የባህር ዳርቻ ላሙ በሚገኘው ወታዳራዊ ጣቢያ ላይ መሆኑን የኬንያ ጦር…

በ100 ሺህዎች የሚቆጠሩ ኢራናዊያን በአሜሪካ የተገደሉትን ወታደራዊ መሪያቸውን አስከሬን ተቀብለዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 26፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ100 ሺህዎች የሚቆጠሩ ኢራናዊያን በአሜሪካ የሰው አልባ ጥቃት የተገደሉትን ወታዳራዊ መሪያቸውን ቃሴም ሱለይማኒን አስክሬን አደባባይ በመውጣት ተቀብለዋል፡፡ ኢራናዊያኑ በአህቫዝ እና በማሽሃድ አደባባዮች በመውጣት አሜሪካ ኢራቅ ውስጥ በፈፀመችው…

ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ለሰላሳ የህግ ታራሚወች ይቅርታ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 25፣ 2012 (ኤፍቢሲ) የደቡብ ሱዳን ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ለሠላሳ የህግ ታራሚወች ይቅርታ አደረጉ። በፕሬዚዳንቱ ውሳኔ ለሰላሳ የህግ ታራሚወች ይቅርታ መደረጉን የሃገሪቱ መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። ምህረት ከተደረገላቸው መካከል የፖለቲካ ተሟጋቹ ፒተር ቢያር እና…

አሜሪካ ተጨማሪ 3 ሺህ ወታደሮችን ወደ መካከለኛው ምስራቅ ላከች

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 25፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ተጨማሪ 3 ሺህ ወታደሮችን ወደ መካከለኛው ምስራቅ መላኳን አስታውቃለች። ዋሽንግተን ተጨማሪ ወታደሮችን ወደ ስፍራው የላከችውም የኢራኑ ጀኔራል ቃሲም ሱሊማኒ በፕሬዚዳንት ትራምፕ ትዕዛዝ እንዲገደሉ ከተደረገ በኋላ በቀጠናው ውጥረት መንገሱን…