Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ግብፅ ቱርክ ወታደሮቿን ወደ ሊቢያ ለመላክ ያሳላፈችውን ውሳኔ አወገዘች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብፅ የቱርክ ፓርላማ የሀገሪቱ ወታደሮች ወደ ሊቢያ እንደሚያመሩ ያሳላፈውን ውሳኔ እንደምታወግዝ ገለጸች። የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ የቱርክ ወታደሮችን መላክ የሜዲትራንያንን አካባቢ መረጋጋት በእጅጉ የሚጎዳ በመሆኑ ዓለም አቀፉ…

በሱዳን የጦር አውሮፕላን ተከስክሶ የ18 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 24፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የጦር አውሮፕላን ተከስክሶ የ18 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰማ። አንቶኖቭ 12 የተሰኘው የጦር አውሮፕላን በምዕራብ ዳርፉር ግዛት ዋና ከተማ ኤል ጀኔይና አውሮፕላን ማረፊያ ከተነሳ ከአምስት ደቂቃዎች በኋላ ነበር የተከሰከሰው። በዚህም…

የኢራኑ ብሄራዊ አብዮት ዘብ ጠባቂ ሃይል አዛዥ በአሜሪካ ወታደሮች ተገደሉ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 24 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ የኢራን ብሄራዊ አብዮት ዘብ ጠባቂ ሃይል አዛዥ ጀኔራል ቃሲም ሱለይማኒን መግደሏን አስታወቀች። ጀኔራል ቃሲም ኢራቅ ውስጥ በአሜሪካ ወታደሮች መገደላቸውን የአሜሪካ መከላከያ መስሪያ ቤት አስታውቋል። በወቅቱ በባግዳድ አውሮፕላን…

የቱርክ ፓርላማ የሀገሪቱ ጦር ወደ ሊቢያ እንዲገባ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቱርክ ፓርላማ የሀገሪቱ ጦር ወደ ሊቢያ እንዲገባ የሚጠይቀውን እቅድ ማፅደቁ ተነገረ። የቱርክ ጦር ወደ ሊቢያ የሚገባው በተባበሩት መንግስታት ድርጅት እውቅና የተሰጠውን የሊቢያ መንግስት ለመደገፍ እንደሆነም ታውቋል። በተባበሩት መንግስታት…

በሱዳን ምዕራብ ዳርፉር በተፈጸመ ጥቃት የ24 ሰዎች ህይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2012(ኤፍቢሲ) በሱዳን ምዕራብ ዳርፉር በስደተኞች መጠለያ ካምፕ በተፈጸመ ጥቃት በጥቂቱ 24 ሰዎች መሞታቸው ተነገረ። ከሟቾቹ ውስጥ ህጻናትና ሴቶች የሚገኙበት ሲሆን፥ ከሞቱት በተጨማሪ ከ100 በላይ ስደተኞች መጎዳታቸም ነው የተነገረው። በስፍራው የሚንቀሳቀሱ…

ቤንያሚን ኔታኒያሁ ላለመከሰስ መብታቸው ዋስትና እንዲሰጣቸው ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታኒያሁ የሀገሪቱ ፓርላማ ላለመከሰስ መብታቸው ዋስትና እንዲሰጣቸው ጠየቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሁለት ዓመታት ምርመራ ሲካሄድባቸዉ ቆይቶ ከወራት በፊት በሙስናና ስልጣንን ያለአግባብ በመጠቀም ወንጀል ክስ…

በጊኒ ቢሳው ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ኡማሮ ሲሶኮ አሸነፉ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 23 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የጊኒ ቢሳው ጠቅላይ ሚኒስትር ኡማሮ ሲሶኮ ኢምባሎ በፕሬዚዳንታዊ ምርጫው ማሸነፋቸው ተነገረ። የ47 ዓመቱ ኢምባሎ ተቀናቃኛቸው ዶሚንጎስ ሲሞዬስ ፔሬራን በምርጫው አሸንፈዋቸዋል። ተቀናቃኛቸው ፔሬራ የምርጫው ውጤቱ የተጭበረበረ ነው…

በኢንዶኔዥያ መዲና በጎርፍ አደጋ የ21 ሰዎች ህይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 23፣ 2012(ኤፍቢሲ) በኢንዶኔዥያ መዲና ጃካርታ በጎርፍ አደጋ 21 ሰዎች መሞታቸው ተነገረ። አውሎ ነፋስ በቀላቀለው ከባድ ዝናብ የተከሰተው የጎርፍ አደጋ አዲስ አመትን ለመቀበል አደባባይ በወጡ ዜጎች ላይ ጉዳት አድርሷል። ከባድ ዝናብ እና የወንዞች የውሃ መጠን…

በአውስትራሊያ ሰደድ እሳት ካለፈው ሰኞ ጀምሮ 8 ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡባዊ አውስትራሊያ በሰደድ እሳት እስካሁን 8 ሰዎች መሞታቸው ተነገረ። አድማሱን እያሰፋ ያለው ሰደድ እሳት ባደረሰው ጉዳት ከ200 በላይ ቤቶች መውደማቸውም ነው የተነገረው። በአደጋው ከሞቱት በተጨማሪም የ2 ሰዎች አድራሻ መጥፋቱንም…

አሜሪካ ተጨማሪ 750 ወታደሮችን በመካከለኛው ምስራቅ ልታሰማራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 22፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ባግዳድ የሚገኘው ኤምባሲዋ በሰልፈኞች ጥቃት ከደረሰበት በኋላ ተጨማሪ ወታደሮችን ወደ መካከለኛው ምስራቅ ልታሰማራ መሆኑን አስታውቃለች። አሜሪካ ባሳለፍነው እሁድ ዕለት በኢራን እንሚደገፉ በሚነገርላቸው እና በኢራቅ በሚንቀሳቀሱ የሂዝቦላህ…