Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ኪም ጆንግ ኡን ሰሜን ኮሪያ “ማጥቃትን መሰረት ያደረገ የደህንነት ፖሊሲ” እንደሚያስፈልጋት ተናገሩ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰሜን ኮሪያው መሪ ኪም ጆን ኡን ሃገራቸው “ማጥቃትን መሰረት ያደረገ የደህንነት ፖሊሲ” እንደሚያስፈልጋት ተናገሩ።
ኪም በፓርቲያቸው ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር፥ ፒዮንግያንግ “አዎንታዊ እና ማጥቃትን መሰረት ያደረገ የደህንነት ፖሊሲ…
በባንግላዴሽ በከፍተኛ ቀዝቃዜ የ50 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በባንግላዴሽ በተከሰተ ከፍተኛ ቀዝቃዜ የ50 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተነገረ።
እሁድ በሀገሪቱ ሰሜን ጠረፍ በምትገኘው ቱቶልያ ከተማ ውስጥ 4 ነጥብ 5 ዲግሪ ሴልሺየስ የተመዘገበ ዝቅተኛው የሙቀት መጠን መሆኑን ተገልጿል።
በመላው ሀገሪቱ…
በአሜሪካ ቴክሳስ ቤተክርስቲያን ውስጥ በተከፈተ ተኩስ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአሜሪካ ቴክሳስ ቤተክርስቲያን ውስጥ በተከፈተ ተኩስ የሁለት ሰዎች ሕይወት አለፈ።
ጥቃት አድራሹ ሁለት ምዕመናንን ከገደለ በኋላ በተከፈተ የአጸፋ ተኩስ መገደሉን ፖሊስ አስታውቋል።
በወቅቱ ግለሰቡ ጥቃቱን የፈጸመበትን ምክንያት እያጣራ…
በአውስትራሊያ ሰደድ እሳት ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መኖሪያቸውን ለቀው እንዲወጡ ተነገራቸው
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአውስትራሊያ በተነሳው እሳት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች የቪክቶሪያ ከተባለ ግዛት ለቀው እንዲወጡ መነገሩ ተሰማ።
በአውስትራሊያ ቪክቶሪያ ግዛት ውስጥ በአስር ሺህዎች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች በጫካ የተነሳው ሰደድ እሳት እየተባባሰ በመምጣቱ አካባቢውን…
ሩሲያ ከድምፅ 27 እጥፍ የሚፈጥነውን ሀይፐርሶኒክ ሚሳኤል ወደ ስራ አስገባች
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ከድምፅ 27 እጥፍ የሚፈጥነውን አቫንጋር ሀይፐርሶኒክ ሚሳኤል ወደ ስራ ማስገባቷን የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስትር አስታወቀ፡፡
የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሜር ፑቲን ሚሳኤሉ ከድምፅ 27 አጥፍ በሚበልጥ ፍጥነት እንደሚጓዝ በመግለፅ ይህም…
ፊሊፒንስ ሁለት የአሜሪካ ሴናተሮችን ወደ ሀገሯ እንዳይገቡ አገደች
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፊሊፒንስ ሁለት የአሜሪካ ሲናተሮችን ወደ ሀገሯ ለጉብኝት እንዳይገቡ ማገድዋ ተገለፀ፡፡
የፊሊፒንስ ፕሬዚዳንት ቃል አቀባይ በቀጣይ ወደ ፊሊፒንስ በሚገቡ የአሜሪካ ዜጎች ጠንከር ያለ የመግቢያ እቀባ ተግባራዊ እንደሚደረግ ገልፀዋል፡፡…
በሞቃዲሾ በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት በትንሹ 76 ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሊያ መዲና ሞቃዲሾ በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት በትንሹ 76 ሰዎች መሞታቸው ተነገረ።
ጥቃቱ የትራፊክ እንቅስቃሴ በሚበዛበት የፍተሻ ጣቢያ አካባቢ በተሽከርካሪ ላይ በተጠመደ ቦምብ የተፈጸመ ነው።
ፖሊስ በበኩሉ ጥቃቱ በከተማዋ የሚገኝን…
ሩሲያ፣ ቻይና እና ኢራን የጋራ የባህር ሃይል ልምምድ ጀመሩ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ፣ ቻይና እና ኢራን የጋራ የባህር ሃይል ልምምድ ጀመሩ።
ለአራት ቀናት ይቆያል የተባለው ልምምድ በህንድ ውቅያኖስ እና የኦማን የባህር ሰርጥ ላይ ነው እየተካሄደ ያለው።
የሩሲያ የባህር ሃይል ልምምዱን የተቀላቀለ ሲሆን፥ ቻይና…
በፊሊፒንስ በደረሰው የአውሎ ንፋስ አደጋ የሟቾች ቁጥር 28 ደረሰ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፊሊፒንስ በደረሰው አውሎ ነፋስ አደጋ የሟቾች ቁጥር 28 መድረሱ ተሰማ።
የፊሊፒንስ ብሄራዊ የአደጋ ስጋት ቅነሳ እና አመራር ምክር ቤት ማዕከላዊ የሃገሪቱን ክፍል ጨምሮ በ10 የተለያዩ ቦታዎች ሰዎች መሞታቸውን አስታውቋል።
በአደጋው ከሞቱት…
የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ፓርቲያቸውን ለመምራት የተደረገውን ምርጫ አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 17፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ የሊኩድ ፓርቲን ለመምራት የተደረገውን ምርጫ አሸነፉ።
ከሊኩድ ፓርቲ 116 ሺህ አባላት መካከል 49 በመቶ ያህሉ ድምጽ የሰጡ ሲሆን፥ ከዚህ ውስጥም ኔታኒያሁ የ72 ነጥብ 5 በመቶዎቹን ድምፅ በማግኘት…