Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ኤርዶኻን ቱርክ በተቻለ ፍጥነት ወታደሮችን ወደ ሊቢያ እንደምትልክ ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶኻን ቱርክ በተቻለ ፍጥነት ወታደሮችን ወደ ሊቢያ እንደምትልክ አስታወቁ። ሊቢያ ወታደራዊ ድጋፍ መጠየቋን ያነሱት ፕሬዚዳንቱ ሃገራቸው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት እውቅና ለሰጠው ለፋይዝ አል ሳራጅ መንግስት…

በካዛኪስታን በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ የ14 ሰዎች ህይዎት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 17 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በካዛኪስታን በደረሰ የአውሮፕላን አደጋ በጥቂቱ 14 ሰዎች መሞታቸው ተነገረ። ንብረትነቱ ቤክ ኤር የተሰኘው አየር መንገድ የሆነው አውሮፕላን ከተነሳ ከደቂቃዎች በኋላ መከስከሱ ነው የተነገረው። በአደጋው ከሞቱት በተጨማሪ 60 ሰዎች…

ጃፓን ከ2007 ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ የውጭ ሃገር ዜጋን በሞት ቀጣች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጃፓን ከፈረንጆቹ 2007 ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ የውጭ ሃገር ዜጋን በሞት መቅጣቷ ተነገረ። የ40 ዓመቱ ቻይናዊ ዌይ ዌይ አራት የቤተሰብ አባላትን ህይወት ማጥፋቱን ተከትሎ ቶኪዮ በሞት መቅጣቷ ነው የተነገረው። ቅጣቱ በሞት የተቀጡ ጥፋተኞች…

የቱርኩ ፕሬዚዳንት ኤርዶኻን በቱኒዚያ ድንገተኛ ጉብኝት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይፕ ኤርዶኻን በቱኒዚያ ድንገተኛ ጉብኝት እያደረጉ ነው። ፕሬዚዳንቱ በቱኒዚያ ጉብኝታቸው በጎረቤት ሊቢያ የተኩስ አቁም ማድረግ በሚቻልበት አግባብ ላይ ከፕሬዚዳንት ካይስ ሰይድ ጋር ተወያይተዋል። ከዚህ ባለፈም…

ሩሲያ፣ ኢራን እና ቻይና የጋራ የባህር ሃይል ልምምድ ሊያካሂዱ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2012 (ኤፍቢሲ) ኢራን፣ ሩሲያ እና ቻይና የአለም አቀፉን ንግድ ደህንነት ማስጠበቀ የሚያስችል የጋራ የባህር ሃይል ልምምድ ሊያደርጉ ነው። ሀገራቱ ከፊታችን ዓርብ ዕለት ጀምሮ ለአራት ቀናት የሚቆይ የጋራ የባህር ሃይል ልምምድ ሊያካሂዱ መሆኑን የኢራን ጦር…

ኢራን በቀጠናው የሚስተዋለውን ውጥረት መፍታት የሚያስችል የመፍትሄ ሃሳብ እንደምትቀበል ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ኢራን በቀጠናው የሚስተዋለውን አለመግባባት መፍታት የሚያስችል ማንኛውንም የመፍትሄ ሃሳብ እንደምትቀበል አስታውወቀች። በኢራን የውጭ ግንኙነት ስትራቴጂክ ምክር ቤት ሃላፊ ካማል ካህራዚ በኢራን የቻይና አምባሳደር ቻልግ ዩዋ ጋር በትናንትነው ዕለት…

በቡርኪናፋሶ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት የ35 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 15፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) በቡርኪና ፋሶ ታጣቂዎች በፈጸሙት ጥቃት የ35 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተሰምቷል። ጥቃቱ  በሀገሪቱ አንድ ከተማ ላይ በሚገኝ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከል ላይ የተፈጸመ መሆኑን  የአካባቢው ባለስልጣናት ተናግረዋል። በታጣቂዎች በተፈጸመው በዚህ ጥቃት  …

የሆንግ ኮንግ ተቃዋሚዎች ለገና ዋዜማ የ‹ዝምታ ሌሊት› በሚል መፈክር ተቃውሞ ለማድረግ አቅደዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 14፣2012 (ኤፍቢሲ) የሆንግ ኮንግ ተቃዋሚዎች ለገና ዋዜማ የ‹ዝምታ ሌሊት› በሚል መፈክር ተቃውሞ ለማድረግ ማቀዳቸው ተገለፀ፡፡ የሆንግ ኮንግ የመንግስት ተቃዋሚዎች በዋና ዋና የገበያ አዳራሾች የተቃውሞ ሰልፍ ለማካሄድ እና በገና ዋዜማ በታዋቁ የቱሪስት ስፍራወች የ‹ዝምታ…

በቡሩንዲ ዋና ከተማ በመሬት መንሸራተት አደጋ የ15 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 14፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቡሩንዲ ዋና ከተማ ቡጅምብራ በመሬት መንሸራተት አደጋ ቢያንስ የ15 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተገለጸ። ቅዳሜና እሁድ የነበረው ከባድ ዝናብ ያስከተለው የመሬት መንሸራተት ቢያንስ የ15 ሰዎች ህይወት ሲቀጥፍ 30 ሰዎች ደግሞ መቁሰላቸውን የቡጅምብራ…

የብራዚሉ ፕሬዚዳንት ጃዬር ቦልሶናሮ ሆስፒታል ገቡ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 14፣2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብራዚሉ ፕሬዚዳንት ቦልሶናሮ በፕሬዚዳንታዊ ቤተ መንግስት ውስጥ መውደቃቸውን ተከትሎ ሆስፒታል መግባታቸው ተሰምቷል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ብራዚሊያ በሚገኘው  መኖሪያ ቤታቸው ውስጥ ድንገት መውደቃቸውን ተከትሎ  ሆስፒታል መግባታቸው ተነግሯል፡፡…