Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

የፈረንሳይ ወታደሮች በማሊ ባካሄዱት የጸረ ሽብር ዘመቻ 33 ታጣቂዎች ተገደሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ ሲ) የፈረንሳይ ሰላም አስከባሪ ወታደሮች በማሊ ባካሄዱት የጸረ ሽብር ዘመቻ 33 ታጣቂዎች መገደላቸው ተገልጿል። የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት በትናንትናው ዕለት ኮቲዲቯር ገብተዋል። በጉብኝታቸው ወቅትም የሀገራቸው…

ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በሁለት የአፍርካ ሀገራት የሚያደርጉትን ጉብኝት ጀምረዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በሁለት የአፍርካ ሀገራት የሚያደርጉትን ጉብኝት በዛሬው እለት ጀምረዋል። ፕሬዚዳንቱ በአይቮሪ ኮስት እና በኒጄር ይፋዊ የስራ ጉብኝት የሚያደርጉ ሲሆን፥ በትናንትናው ምሽትም አይቮሪ ኮስት መግባታቸው ነው…

በዚህ ዓመት በሊቢያ ቢያንስ 284 ዜጎች ሞተዋል-ተመድ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 11፣ 2012(ኤፍቢሲ) በሊቢያ በዚህ አመት ቢያንስ 284 ሰዎች መሞታቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት አስታወቀ፡፡ የተባበሩት መንግስታት  ድርጅት ይፋ ባደረገው ሪፓርት በሊቢያ  የሰብአዊ መብት ጥሰት እየተባባሰ መሆኑን ነው ያስታወቀው፡፡ በተመድ  የሰብአዊ መብት…

ትራምፕ የአሜሪካ ወታደራዊ ‘የህዋ  ኃይልን’ በይፋ ስራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የአሜሪካ ወታደራዊ ‘የህዋ ኃይልን’ በትናትንትናው ዕለት በይፋ አስጀምረዋል፡፡ ዶናንል ትራምፕ እጅግ አስፈላጊ ነው ያሉትን ይህን የህዋ ሀይል በዋሽንግተን አቅራቢያ በሚገኝ የጦር ሰፈር ላይ ነው ስራ…

ቦሪስ ጆንሰን ሃገራቸውን ከአውሮፓ ህብረት በጥር ወር መጨረሻ ለማስወጣት ያቀረቡት እቅድ በፓርላማ አባላቱ ጸደቀ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 10 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪታንያ ፓርላማ አባላት ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ሃገራቸውን በመጭው ወር መጨረሻ ከህብረቱ ለማስወጣት ያቀረቡትን እቅድ ደገፉ። አባላቱ በረቂቁ ላይ በሰጡት ድምጽ እቅዱን 358 ለ234 በሆነ ድምጽ አዕድቀውታል። በአባላቱ ድጋፍ…

በህንድ ከዜግነት አሰጣጥ ጋር በተያያዘ በተነሳው ተቃውሞ 9 ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህንድ በቅርቡ የወጣው አዲሱ የዜግነት ህግ ሙስሊሙን ማህበረሰብ ያገለለ ነው በሚል በሀገሪቱ በተቀሰቀሰው ታቀውሞ በርካቶች መገደላቸው ተገለፀ፡፡ ለህንድ ፓርላማ የቀረበው የዜግነት ህግ መገለል ይደርስባቸዋል የተባሉ እና ሙስሊም ያልሆኑ…

በቻድ በቦኮ ሃራም በተፈጸመ ጥቃት 14 ሰዎች ተገደሉ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምዕራባዊ ቻድ በታጣቂው ቦኮ ሃራም በተፈጸመ ጥቃት 14 ሰዎች መገደላቸው ተነገረ። በጥቃቱ ከሞቱት በተጨማሪ 5 ሰዎች ሲቆስሉ 13 ሰዎች የገቡበት አለመታወቁን የአካባቢው ባለስልጣናት አስታውቀዋል። ጥቃቱ የተፈጸመበት…

በአውስትራሊያ የተከሰተውን ሰደድ እሳት ተከትሎ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍቢሲ) በአውስትራሊያ የተከሰተውን ሰደድ እሳት ተከትሎ ለሰባት ቀናት የሚቆይ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በኒው ሳውዝ ዌልስ ታወጀ፡፡ ይህም በወራቶች ውስጥ ለሁለተኛ ጊዜ ሲሆን በሪከርድነት የተመዘገበው ከፍተኛ መቀት በአካባቢው የደን ቃጠሎን…

ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ከጃፓንና ደቡብ ኮሪያ መሪዎች ጋር ሊወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ በሚቀጥለው ሳምንት ከጃፓን ጠቅላይ ሚኒስትር ሺንዞ አቤ እና ከደቡብ ኮሪያው ፕሬዚዳንት ሙን ጃ ኢን ጋር ሊወያዩ ነው። መሪዎቹ የሚያካሂዱት የሶስትዮሽ ውይይይት በፈረንጆቹ  የፊታችን ታህሳስ 24 ቀን በደቡብ ምዕራብ…

ትራምፕ በአሜሪካ ኮንግረስ የተከሰሱ ሶስተኛው የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሆነዋል

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ እንዲከሰሱ ደምፅ ሰጠ። ትናንት ምሽት ዘለግ ያለ ክርክር በጉዳዩ ላይ ያደረገው የሀገሪቱ ኮንግረስ ፕሬዚዳንቱ ስልጣናቸውን ያለ አግባብ በመጠቀም እና የኮንግረሱን ስራ ሆን…