Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ በ2024 ስልጣን ሊለቁ እንደሚችሉ ፍንጭ ሰጡ
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 8፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ በፈረንጆቹ 2024 ላይ ስልጣን ሊለቁ እንደሚችሉ ተናገግረዋል።
ፕሬዚዳንቱ በ2024 የሚያልቀውን የስልጣን ዘመናቸውን ከጨረሱ በኋላ በ4ኛ ሀገር አቀፍ ምርጫ የመወዳደር ፍላጎት እንደሌላቸው በዶሃው መድረክ ላይ…
2019 በታሪክ ዝቅተኛ ቁጥር ያላቸው ጋዜጠኞች የሞቱበት አመት ሆኖ ተመዘገበ
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፈረንጆቹ 2019 በታሪክ ዝቅተኛ ቁጥር ያላቸው ጋዜጠኞች የሞቱበት አመት ሆኖ መመዝገቡን አለም አቀፉ ድንበር የለሹ የጋዜጠኞች ቡድን አስታወቀ፡፡
በዚህ አመት 49 ጋዜጠኞች በዓለም ዙሪያ መሞታቸውን ያስታወቀው ድንበር የለሹ…
ህንድ በባህር ዘራፊዎች በደረሰ ጥቃት 20 ዜጎቼ ታፍነው ተወሰዱብኝ አለች
አዲስ አበባ፣ታህሳስ 7፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ህንድ በምዕራብ አፍሪካ የውሃ አካል የነዳጅ ዘይት ጭኖ በመሄድ ላይ በነበረ መርከቧ ላይ በተፈፀመ ጥቃት 20 ዜጎቿ ታፍነው እንደተወሰዱባት አስታወቀች፡፡
መርከቡ ከአንጎላ ወደ ቶጎ ዋና ከተማ ሎሜ የነዳጅ ዘይት ጭኖ በመሄድ ላይ…
ቦይንግ የ737 ማክስ አውሮፕላን ምርትን ሊያቆም ነው
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቦይንግ ከደህንነት ስጋት ጋር በተያያዘ የ737 ማክስ አውሮፕላን ምርትን በጊዜያዊነት ሊያቋርጥ መሆኑን አስታውቋል።
እንደ ኩባንያው ገለፃ የ737 ማክስ አውሮፕላን ምርት ከፊታችን ጥር ወር ጀምሮ በጊዜያዊነት የሚቆም መሆኑ ታውቋል።…
ሩሲያ እና ቻይና በሰሜን ኮሪያ ላይ የተጣሉ የተወሰኑ ማዕቀቦች እንዲነሱ ሃሳብ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ እና ቻይና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሰሜን ኮሪያ ላይ ከጣላቸው ማዕቀቦች ውስጥ የተወሰኑት እንዲነሱ ሃሳብ አቅርበዋል።
ይህም ሰሜን ኮሪያ በኒውክሌር የጦር መሳሪያ ዙሪያ ከአሜሪካ ጋር የምታደርገውን ድርድር እንደ አዲስ በመጀመር…
በብሪታንያ ጠቅላላ ምርጫ የጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ወግ አጥባቂ ፓርቲ አሸነፈ
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 3 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሪታንያ ጠቅላላ ምርጫ የጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን ወግ አጥባቂ ፓርቲ ማሸነፉ ተነገረ።
ትናንት በተካሄደው ጠቅላላ ምርጫ ገዥው ፓርቲ ከ360 በላይ መቀመጫዎችን በማግኘት በሰፊ የድምጽ ልዩነት ማሸነፉን ይፋ የሆኑ የምርጫ ውጤቶች…
ኢራን ከአሜሪካ ጋር ድርድር ላለማድረግ የያዘችውን አቋም እንደማትለውጥ አያቶላህ አሊ ሃሚኒ ገለፁ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከአሜሪካ ጋር ድርድር ላለማድረግ የያዝነውን አቋም አንለውጥም አሉ የኢራን ሀይማኖታዊ መሪ አያቶላህ አሊ ሃሚኒ።
ቴህራን ለዋሽንግተን ግፊት እጅ እንደማትሰጥም ነው አያቶላህ አሊ ሃሚኒ የገለጹት።
ሀይማኖታዊ መሪው ከጠላት ጋር የሚደረግ ድርድር…
የአውሮፓ ህብረት ብሪታኒያ ከህብረቱ የምትወጣበትን ጊዜ አራዘመ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአውሮፓ ህብረት ብሪታኒያ ከህብረቱ የምትወጣበትን ጊዜ በሶስት ወራት ማራዘሙ ተሰምቷል።
የአውሮፓ ህብረት መሪዎች የብሪታኒያ እና የህብረቱን ፍቺ እስከ አውሮፓያኑ ጥር 31 ቀን 2020 ሊራዘም በሚችልበት መርህ ላይ ስምምነት መድረሳቸው ተነግሯል።…
ተማሪዋን አቃጥለው የገደሉት 16 ባንግላዴሻውያን የሞት ፍርድ ተወሰነባቸው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በባንግላዴሽ ተማሪዋ በርዕሰ መምህሯ ወሲባዊ ትንኮሳ የተፈጸመባት መሆኑን ለፖሊስ ሪፖርት በማድረጓ ምክንያት በእሳት አቃጥለው የገደሉ 16 ግለሰቦች የሞት ፍርድ ተወስኖባቸዋል።
በቅርቡ በባንግላዴሽ ኑስራት ጃሃን የተባለች ተማሪ በምትማርበት…
ሩሲያ በሰሜን ምስራቅ ሶሪያ ወሰን ወታዳሮቿን አሰማራች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሩሲያ በሰሜን ምስራቅ ሶሪያ ወሰን ኮባኒ ወታዳሮቿን አሰማራች፡፡
ሩሲያ ወታደሮቿን በሰሜን ሶሪያ አዋሳኝ ያሰፈረችው ከቱርክ ጋር ባደረገችው ስምምነት መሰረት መሆኑ ተነግሯል፡፡
በዚህም ሩሲያ በትናትናው ዕለት ወታደሮቿን በሰሜን ምስራቅ ሶሪያ…