የሀገር ውስጥ ዜና በፌደራል መንግሥት የተከናውኑ ዓመታዊ ሥራዎችን ግምገማ እየተካሄደ ነው Tibebu Kebede Jun 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፌደራል መንግሥት የተከናውኑ ዓመታዊ ሥራዎችን ግምገማ እየተካሄደ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በፌስቡክ ገፃቸው ባወጡት መረጃ “ዛሬ በፌደራል መንግሥት የተከናውኑ ዓመታዊ ሥራዎችን…
የሀገር ውስጥ ዜና ተመድ ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ በግድቡ ዙሪያ ያለቸውን ልዩነት በውይይት እንዲፈቱት አሳሰበ Tibebu Kebede Jun 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ኢትዮጵያ፣ ሱዳንና ግብፅ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያለቸውን ልዩነት በጋራ ውይይት እንዲፈቱት አሳሰበ። በግብፅ በግድቡ ዙሪያ እየተደረገ ያለው ድርድር ከስምምነት ላይ ሳይደረስ የውሃ ሙሌት እንዳይጀመር ስትል…
የሀገር ውስጥ ዜና ግብፅ አሁንም እንዲከበርላት የምትሻው የቅኝ ግዛት ዘመን የአባይ ውሃ ድርሻ ክፍፍል ምን ይመስላል Tibebu Kebede Jun 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ እየገነባች ያለውን ታላቁ የህዳሴ ግድብ ግብፅ በቅኝ ግዛት ዘመን የተፈረመውን የውሃ ድርሻዬን ይቀንስብኛል በሚል በመቃወም ላይ ትገኛለች። ግብፅ አሁንም እንዲከበርላት የምትሻው የቅኝ ግዛት ዘመን የአባይ ውሃ ድርሻ ክፍፍል…
የዜና ቪዲዮዎች የኢ.ፌ.ዲ.ሪ መከላከያ ሰራዊት ግንባታ ስትራቴጂ ላይ የተደረገ ውይይት Meseret Demissu Jun 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=fekYvCURgfE
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያላትን አቋም በድጋሜ ለተመድ የፀጥታው ምክር ቤት አስታወቀች Meseret Demissu Jun 23, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያላትን አቋም ለሁለተኛ ጊዜ ለተመድ የፀጥታው ምክር ቤት በደብዳቤ አስታወቀች ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን አስመልክቶ ግብፅ ለተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት ጥያቄ ማቅረቧን ተከትሎ ኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከግብፅ የተቃጡ የሳይበር ጥቃቶችን ማክሸፉን ኤጀንሲው አስታወቀ Tibebu Kebede Jun 23, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ሰኔ 10፣ 12 ፣ 13 እና 14/2012 ዓ.ም መቀመጫቸዉን ግብፅ ያደረጉ የሳይበር ወንጀለኞች በኢትዮጵያ የኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ጫና ለመፍጠር የተቃጡ የሳይበር ጥቃቶችን ማክሸፉን አስታውቋል። የሳይበር ጥቃት…
የዜና ቪዲዮዎች ከሙያ ባሻገርም ለወገን ሁሉን መስጠት Tibebu Kebede Jun 22, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=fTJUrh9bWTk
የዜና ቪዲዮዎች የታላቁ ህዳሴ ግድብ በምሁራን ምልከታ ሲቃኝ Tibebu Kebede Jun 22, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=1kDvHx2SMuI&t=101s
የዜና ቪዲዮዎች የሀገርን ብሄራዊ ጥቅም ማስጠበቅ በዲፕሎማሲው መንደር Tibebu Kebede Jun 22, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=V7q5FxXKFxk&t=51s
ቢዝነስ ኢትዮጵያ እና የዴንማርኩ ዳንስኬ ባንክ ግሩፕ የ117 ነጥብ 3 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ እና የብድር ስምምነት ተፈራረሙ Tibebu Kebede Jun 22, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በዴንማርኩ ዳንስኬ ባንክ ግሩፕ መካከል የ117 ነጥብ 3 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ እና የብድር ስምምነት ተፈረመ። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ እና የባንኩ ዳይሬክተር ጀልስፐር ፒተርሰን እና ምክትል ዳይሬክተሩ ኦላፍ…