የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ተጨማሪ አንድ ሰው ተገኘ Tibebu Kebede Mar 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ተጨማሪ አንድ ሰው መገኘቱን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታውቀዋል። በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኮሮና ቫይረስ የሚገኝበት ሰው ከተገኘ ወዲህ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ አንድ ተጨማሪ ሰው…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ በኮሮናቫይረስ ዙሪያ ከሙሳ ፋኪ ማህማት፣ ከቶኒ ብሌርና ጎርደን ብራውን ጋር በስልክ ተወያዩ Tibebu Kebede Mar 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የኮሮናቫይረስን (ኮቪድ 19) መከላከል በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ ከተለያዩ ዓለም አቀፋዊ ተቋማት መሪዎች ጋር መክረዋል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በጉዳዩ ላይ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ…
የዜና ቪዲዮዎች የኢትዮጵያዊው መልእክት ከቻይና ሁዋን ግዛት Meseret Demissu Mar 24, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=4s5mEiVWoZA
የዜና ቪዲዮዎች በኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ የተሰራው የኮሮና ቫይረስን ለመቆጣጠር የሚውለው መተግበሪያ Meseret Demissu Mar 24, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=L-zoJn4twFs
የዜና ቪዲዮዎች የዶክተር ካትሪን ሐምሊን የቀብር ስነ ስርአት Meseret Demissu Mar 24, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=mlcBJglOFiY
የሀገር ውስጥ ዜና በጠ/ሚ ዐቢይ-ጃክ ማ ኢኒሼቲቭ በአፍሪካ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የተዘጋጁት የህክምና ቁሳቁሶች ወደ ተለያዩ ሀገራት ተላኩ Tibebu Kebede Mar 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና ቻይናዊው ባለሃብት ጃክ ማ በጋራ በወሰዱት ኢኒሼቲቭ አማካኝነት የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን በአፍሪካ ለመከላከል የሚያግዙ የሕክምና መርጃ ቁሳቁሶች ሁለተኛ ዙር ድጋፍ ዛሬ ጠዋት ወደ ዘጠኝ ሀገራት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና ጀርመን ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ Tibebu Kebede Mar 23, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ጀርመን ከ3 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዲኤታ አቶ አድማሱ ነበበ እና በኢትዮጵያ የጀርመን አምባሳደር ብሪታ ዋግነር ተፈራርመውታል። የድጋፍ ስምምነቱ በኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ የኮሮና ቫይረስን መከላከል በሚቻልበት አግባብ ከካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር በስልክ ተወያዩ Tibebu Kebede Mar 23, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኮሮና ቫይረስን መከላከል በሚቻልበት አግባብ ከካናዳው ጠቅላይ ሚኒስትር ጀስቲን ትሩዶ ጋር በስልክ ተወያዩ።' በውይይታቸው ወቅት በቫይረሱ የስርጭትና መከላከያ መንገዶች ላይ መምከራቸውን በፌስ ቡክ ገጻቸው…
የዜና ቪዲዮዎች ኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ድንበሮቿን ለሰዎች ዝውውር ዝግ አደረገች Feven Bishaw Mar 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=KLM76TP6UEw
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም ባንክ ለኢትዮጵያ እና አፍጋኒስታን የኮሮና ቫይረስ የሚያደርሰውን ተፅዕኖ መቀነስ የሚያስችል ድጋፍ ሊያጸድቅ ነው Tibebu Kebede Mar 23, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ ኢትዮጵያን ጨምሮ በ40 ሃገራት የኮሮና ቫይረስ የሚያደርሰውን ኢኮኖሚያዊ ተፅዕኖ መቀነስና መከላከል የሚያስችል የ1 ነጥብ 7 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል። ድጋፉ ኢትዮጵያና አፍጋኒስታንን ጨምሮ በሃገራቱ የኮሮና…