የዜና ቪዲዮዎች በንፅህና መጠበቂያዎች ላይ የሚታየውን የዋጋ እና አቅርቦት ችግር ለመፍታት የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን እያደረገ ያለው ቁጥጥር Feven Bishaw Mar 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=kjoQmKMRZVM
የዜና ቪዲዮዎች በአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ኮሮናን የመከላከል ተግባር Feven Bishaw Mar 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=N2YEMHyaWgQ
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ድንበሮቿን ለሰዎች ዝውውር ዝግ አደረገች Tibebu Kebede Mar 23, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ሁሉም የሃገሪቱ ድንበሮች ለሰዎች ዝውውር ዝግ መደረጋቸውን ተናገሩ። የድንበር መዘጋቱ የሎጅስቲክስ አቅርቦት ለማዳረስ የሚደረገውን ጥረት እንደማያካትት አስታውቀዋል። በዛሬው…
የዜና ቪዲዮዎች በቋንቋ ፖሊሲ ላይ የተደረገ ውይይት Feven Bishaw Mar 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=PUGBZPfIFYg
ፋና 90 የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መንገደኞች ለ14 ቀናት ወደ ለይቶ ማቆያ ይገባሉ Feven Bishaw Mar 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=VeeIMdyh3g8
ፋና 90 በኢትዮጵያ የበሽታ ወረርሽኝ ሲከሰት ስርጭቱን ለመግታት የሚወጡ ህጎች እንዴት ይፈፀማሉ? Feven Bishaw Mar 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=zvLrl8je4oY
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር አገልግሎት የኮሮና ስርጭትን ለመቆጣጠር የተሳፋሪውን ቁጥር ቀነሰ Tibebu Kebede Mar 23, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንዚት አገልግሎት ከዛሬ ጀምሮ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር የተሳፋሪውን ቁጥር መቀነሱን አስታወቀ። የትራንስፖርት ሚኒስትሯ ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ እርምጃው የቫይረሱን ስርጭት ለመቆጣጠር ያለመ መሆኑን…
የሀገር ውስጥ ዜና ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መንገደኞች የ14 ቀናት የለይቶ ማቆያ ግዴታ ተጀምሯል Tibebu Kebede Mar 23, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ኢትዮጵያ በሚመጡ ሁሉም መንገደኞች ላይ ተፈፃሚ የሚሆነው የ14 ቀናት በልዩ ማቆያ ማዕከል የመቆየት ግዴታ ተጀምሯል። የጤና ሚኒስቴር ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡ መንገደኞች በስካይ ላይት እና ጊዮን ሆቴሎች ከዛሬ ጀምሮ ለ14 ቀናት ተለይተው…
የሀገር ውስጥ ዜና በለይቶ ማቆያ ማዕከላት ለሚቆዩና ወጪያቸውን መሸፈን ለማይችሉ ዜጎች መንግስት ሙሉ ወጪያቸውን ይሸፍናል – ኢንጂነር ታከለ Tibebu Kebede Mar 23, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከኢትዮጵያ ውጭ የነበሩ ወገኖች በሚመለሱበት ጊዜ ወደ ህብረተሰቡ ከመቀላቀላቸው በፊት በለይቶ ማቆያ ማዕከላት በሚቆዩባቸው ጊዜዎች ወጪያቸውን መሸፈን ለማይችሉ ዜጎች ሙሉ ወጪያቸውን መንግስት እንደሚሸፍን አስታወቁ። ኢንጂነር…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ 11 ሰዎች መካከል ሁለቱ ጃፓናውያን ወደ ሃገራቸው ተሸኙ Tibebu Kebede Mar 23, 2020 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 14 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ከተያዙ 11 ሰዎች መካከል ሁለቱ ጃፓናውያን ወደ ሃገራቸው መሸኘታቸውን አስታወቀ። ሌሎች በቫይረሱ የተያዙ እና ከሰዎቹ ጋር ግንኙነት ነበራቸው የተባሉ ሰዎችም ክትትል እየተደረገላቸው ይገኛል ነው…