በፍርድ ቤቶች ምርጫ ነክ ክርክሮችን በልዩ ሁኔታ ለመዳኘት ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከመጭው ምርጫ ጋር ተያይዞ በፌደራል ፍርድ ቤቶች ለሚቀርቡ የዳኝነት ጥያቄዎች ቀልጣፋና ጥራት ያለው ውሳኔ መስጠት የሚያስችል ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታወቀ።
የፌደራል ፍርድ ቤቶች በኢትዮጵያ የምርጫ የፖለቲካ ፓርቲዎች…