Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ በዚህ ዓመት ተጠናቅቆ ጨዋታዎችን ማስተናገድ ይጀምራል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ በአስደናቂ የማጠናቀቂያ የግንባታ ምዕራፍ ላይ ይገኛል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው፥ ስታዲየሙ ባለፈው ሐምሌ ላይ…

አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ከኮንፍረንስ ቱሪዝም የሚገኘውን ገቢ ከፍ እንደሚያደርግ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል ከኮንፍረንስ ቱሪዝም የሚገኘውን ገቢ ከፍ ለማድረግ እንደሚያስችል የቱሪዝም ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የቱሪዝም ሚኒስትር ዴኤታ እንደገና አበበ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ ማዕከሉ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የባሕር ዳር ኮሪደር ልማት ሥራን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባሕርዳር ከተማ የቱሪዝምና ኢንቨስትመንት መዳረሻነቷን ወደ ከፍታ በሚወስድ ሥራ ላይ ትገኛለች ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷በዛሬው ዕለት በባሕር ዳር…

አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) የኤሌክትሮኒክስ ኢንጅነሪግ ኢንዱስትሪን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) በመከላከያ ኢንጅነሪግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ስር የሚገኘውን የኤሌክትሮኒክስ ኢንጅነሪግ ኢንዱስትሪ ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም የመከላከያን ፍላጎት ለማሳካት ኢንዱስትሪው የሚያመርታቸውን የአጭር፣…

ጃይካ በኢትዮጵያ ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት ድጋፉን እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ከጃፓን ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ምክትል ፕሬዚዳንት ያማጉቺ ሂሮይኪ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት÷ ኢትዮጵያ በምግብ ራስን ለመቻል በምታደርገው ሂደት ሩዝን በስፋት ማምረት…

ኢትዮጵያና ዮርዳኖስ የኢኮኖሚ ትብብራቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የኢትዮጵያ አምባሳደር ኡመር ሁሴን ከዮርዳኖስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ሃላፊ አምባሳደር ሞሃመድ አቡ ዊንዲ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በሀገራቱ መካከል ያለውን ትብብር ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች…

የተሻሻለው የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲ የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማሳካት ቁልፍ መሳሪያ መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተሻሻለውን የግብርናና ገጠር ልማት ፖሊሲን የማስተዋወቅ ሀገር አቀፍ መርሐ-ግብር በሲዳማ ክልል ተካሂዷል፡፡ በመርሐ-ግብሩ ላይ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና ስራ አስፈፃሚ ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር) የማሻሻያ ፖሊሲውን አስፈላጊነት…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ባሕር ዳር ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በአማራ ክልል እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት ሥራዎችን ለመመልከት ባሕር ዳር ገብተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባሕር ዳር ደጃዝማች በላይ ዘለቀ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ…

ለማህበረሰቡ የተሟላ የህክምና አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል ሥርዓት እየተፈጠረ ነው – ዶክተር መቅደስ ዳባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለማህበረሰቡ የተሟላ የህክምና አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ የሚያስችል ሥርዓት ለመፍጠር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ገለፁ። ሚኒስትሯ እና ሌሎች የፌዴራል የሥራ ኃላፊዎች በጉራጌና ሀድያ ዞኖች በጤናው ዘርፍ…

129ኛው የዓድዋ ድል በዓል በመላ ሀገሪቱ ተከብሮ ዋለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 129ኛው የዓድዋ ድል በዓል "ዓድዋ የጥቁር ህዝቦች ድል" በሚል መሪ ሀሳብ በሀገር አቀፍ ደረጃ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ተከብሯል። የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በዓሉን በማስመልከት ዛሬ ማለዳ በዳግማዊ ምኒልክ ሐውልት ስር እንዲሁም…