ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ የ’ቢግ 5 ኮንስትራክት ኢትዮጵያ 2024′ ኤግዚቢሽንን በይፋ ከፈቱ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የ'ቢግ 5 ኮንስትራክት ኢትዮጵያ 2024' ኤግዚቢሽንን በይፋ ከፍተው አስጀምረዋል።
የሀገር ውስጥ ግንባታ እና መሠረተ ልማትን በፈጠራና መፍትሄዎች ለማመላከት ያለመው ''ቢግ 5 ኮንስትራክት ኢትዮጵያ…