የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያና አልጀሪያን ግንኙነት በይበልጥ ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሄደ ዮሐንስ ደርበው Mar 15, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና አልጀሪያን የሁለትዮሽ ግንኙነት በይልጥ ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ምክክር ተደረገ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታየ አጽቀሥላሴ ከአልጀሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አሕመድ አታፍ ጋር በሁለትዮሽ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከትግራይ ክልል የሕብረተሰብ ተወካዮች ጋር ተወያዩ Melaku Gedif Mar 15, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከትግራይ ክልል የተለያዩ የሕብረተሰብ ተወካዮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የዛሬው ውይይት ከትግራይ ክልል ተጉዘው ከመጡ የሕብረተሰብ ተወካዮች ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና ጎረቤት ሀገራት ለሚጠይቁት የኤሌክትሪክ ሃይል ምላሽ ለመስጠት ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ Melaku Gedif Mar 15, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጎረቤት ሀገራት ለሚጠይቁት ተጨማሪ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ምላሽ ለመስጠት ዝግጅት መደረጉን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) እንደገለጹት÷ ኢትዮጵያ ያላትን የተፈጥሮ ጸጋ ተጠቅማ…
የዜና ቪዲዮዎች ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ሲኖዶስና ከተለያዩ አካባቢዎች ከተውጣጡ የሐይማኖት አባቶች ጋር ያደረጉት ውይይት Amare Asrat Mar 14, 2024 0 https://www.youtube.com/watch?v=WnNgHvtRmrI
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ አህመድ ሺዴ መንግስት ከልማት አጋሮች ጋር በትብብር ለመስራት ቁርጠኛ መሆኑን ገለጹ Melaku Gedif Mar 14, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገሪቱ ማክሮ ኢኮኖሚ፣ ሰላም ግንባታና የተፈጥሮ አደጋዎችን በመቋቋም ላይ ያተኮረ ከፍተኛ የመንግስትና የልማት አጋሮች የጋራ የምክክር መድረክ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች፣ ሚኒስትሮች፣ የልማት አጋር ድርጅቶች ሃላፊዎች፣…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው “ለነገዋ” የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከልን መርቀው ከፈቱ Meseret Awoke Mar 14, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው “ለነገዋ” የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከልን መርቀው ከፍተዋል፡፡ “ለነገዋ” የሴቶች ተሃድሶና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተግዳሮቶችን…
የሀገር ውስጥ ዜና የሴቶች የተሃድሶና የክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል ምረቃ ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ Feven Bishaw Mar 14, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ )ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በ100 ሺህ ካሬ ሜትር ስፍራ ላይ ያረፈው የሴቶች የተሃድሶና የክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል ምረቃ-ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ ማዕከሉ በዋነኛነት በወሲብ ንግድ ላይ የተሰማሩ ሴቶችን…
የሀገር ውስጥ ዜና ምክር ቤቱ የአቶ ክርስቲያን ታደለን ያለመከሰስ መብት አነሳ Shambel Mihret Mar 14, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአቶ ክርስቲያን ታደለ ፀጋዬን ያለመከሰስ መብት አንስቷል፡፡ ምክር ቤቱ በዛሬው እለት የአቶ ክርስቲያን ታደለን ያለመከሰስ መብት ያነሳው በ17ኛ መደበኛ ስብሰባው ላይ ነው። ምክር ቤቱ የአባሉን ያለመከሰስ መብት…
የዜና ቪዲዮዎች የኢትዮጵያ ተቋማት የስኬት ሽልማት ፕሮግራም Amare Asrat Mar 13, 2024 0 https://www.youtube.com/watch?v=qskx_yOeddI
የሀገር ውስጥ ዜና ምክር ቤቱ ነገ 17ኛ መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል ዮሐንስ ደርበው Mar 13, 2024 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነገ 17ኛ መደበኛ ስብሰባውን እንደሚያካሂድ አስታውቋል፡፡ በስብሰባውም የአንድ የምክር ቤት አባል ያለመከሰስ መብት እንደሚነሳ ይጠበቃል መባሉን ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ አመላክቷል፡፡ በተጨማሪም ዘጠኝ ረቂቅ…