Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለ225 ወገኖች ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መጪውን በዓል ምክንያት በማድረግ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው 225 ወገኖች ማዕድ አጋርተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማዕድ ያጋሩት ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ሠራተኞች እና ጽሕፈት ቤቱ…

ከ2 ቢልየን በላይ ቡና፣ ከግማሽ ቢልየን በላይ ፍራፍሬ እና ከ400 ሚልየን በላይ የሻይ ተክል ዝግጅት ተጀመረ – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘንድሮ ከ2 ቢልየን በላይ ቡና፣ ከግማሽ ቢልየን በላይ ፍራፍሬ እና ከ400 ሚልየን በላይ የሻይ ተክል ዝግጅት መጀመሩን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷…

የሕዳሴ ግድብ አጠቃላይ ግንባታ 94 ነጥብ 6 በመቶ መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በኢትዮጵያውያን የተባበረ ብርቱ ጥረትና ፅናት ወደ ማጠናቀቂያ ምዕራፍ መሸጋገሩን የግድቡ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ገለጸ። ኢትዮጵያ ለቀጣናዊ ትስስር እና ለጋራ ልማት የምታደርገውን ጥረት…

የኢትዮጵያ የዲፕሎማሲ ሳምንት ከጥር 2 እስከ 24 ይካሄዳል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) “ከአፍሪካ መዲና እስከ ዓለም መድረክ” በሚል መሪ ሐሳብ የዲፕሎማሲ ሳምንት ከጥር 2 እስከ 24 ቀን 2016 ዓ.ም ድረስ በአዲስ አበባ እንደሚካሄድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ። የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም (ዶ/ር) በሰጡት…

ሕዝቡ በፍትሕ ሥርዓቱ ላይ እምነት እንዲኖረው በጥራት መሥራት ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝቡ በፍትሕ ሥርዓቱ ላይ እምነት አንዲኖረውና ተገቢውን አገልግሎት እንዲያገኝ በፍትሕ ጥራት ላይ በትኩረት መሥራት እንደሚገባ ተጠቆመ። በሐረሪ ክልል ሐረር ከተማ ሲካሄድ የነበረው የሀገር አቀፍ የሕግ አውጪዎች የምክክር መድረክ ተጠናቋል።…

መቀመጫቸውን አዲስ አበባ ላደረጉ ዲፕሎማቲክ ማኀበረሰብ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ማብራሪያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ እና ሶማሊ ላንድ መካከል የተፈረመውን የመግባቢያ ሠነድ በተመለከተ መቀመጫቸውን አዲስ አበበ ላደረጉ የዲፕሎማቲክ ማኀበረሰብ አባላት ማብራሪያ ተሰጥቷል፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደኅንነት አማካሪ…

ስምምነቱ ሶማሊላንድን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሊዙ የሚታሰብ ድርሻ እንዲኖራት ያስችላል – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ መካከል የተፈረመው ስምምነት ሶማሊላንድን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሊዙ የሚታሰብ ድርሻ እንዲኖራት ያስችላል ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ የስምምነት ሠነዱን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷…

የሀገር አቀፍ ሕግ አውጪዎች የጋራ የምክክር መድረክ በሐረር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር አቀፍ ሕግ አውጪዎች የጋራ የምክክር መድረክ በሐረር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎን ጨምሮ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር፣ የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ ቤት ፕሬዚዳንት…

አብሮነትን በዘላቂነት ለመገንባት አስተሳሳሪ ትርክቶችን መገንባት ያስፈልጋል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደ ሀገር አብሮነትን በዘላቂነት ለመገንባት አስተሳሳሪ ትርክቶችን መገንባት ያስፈልጋል ሲሉ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ "ብዝሃነትን መኖር” በሚል መሪ ሃሳብ ሀገር አቀፍ የአብሮነት ቀን በመከበር ላይ ይገኛል።…