የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከቻርለስ ሚሼል ጋር ተወያዩ Feven Bishaw Feb 19, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ቻርለስ ሚሼል ጋር ተወያዩ፡፡ ውይይቱን አስመልክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷"ከቻርለስ ሚሼል ጋር በአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ወቅት ስለተገናኘን ደስ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ፓን አፍሪካኒዝምን የዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት እና በሰላማዊ አብሮ የመኖር ሐሳብ ሆኖ ማደግ እንዳለበት አሳሰቡ Meseret Awoke Feb 19, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ፓን አፍሪካኒዝም የትብብር ውሕደት ፣ የዓለም አቀፍ ተወዳዳሪነት እና በሰላማዊ አብሮ የመኖር ሐሳብ ሆኖ ማደግ እንዳለበት አሳስበዋል። "ለተለዋዋጭ ዓለም ፓን አፍሪካኒዝምን መልሶ ማነቃቃት" በሚል ርዕስ የአፍሪካ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለኢትዮጵያና ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋት የማደርገው ድጋፍ ይቀጥላል – ተመድ Alemayehu Geremew Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ለኢትዮጵያና ለቀጣናው ሰላምና መረጋጋት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ጎን ለጎን ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ጋር መወያየታቸውን ገለጹ፡፡ በዚህም ከፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ፣ ከፕሬዚዳንት ፌሊክስ ቲሼኬዲ፣ ከፕሬዚዳንት ሀሰን ሼክ መሀሙድ እና ከፕሬዚዳንት…
የሀገር ውስጥ ዜና አፍሪካን ከተመድ የጸጥታው ምክር ቤት ማግለል ኢፍትሐዊነት ነው- ሙሳ ፋኪ መሃመት Shambel Mihret Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካን ከተባበሩት መንግስታት ደርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ማግለል ኢፍትሐዊነት ነው ሲሉ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሃመት ገለጹ። የአፍሪካ ህብረት አባል ሀገራትን ማዕከል ያደረገና የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ እንዲሆን…
Uncategorized ኮሞሮስ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀ መንበርነትን ከሴኔጋል ተረከበች Shambel Mihret Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮሞሮስ የ2023 የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበርነትን ከሴኔጋል በይፋ ተረክባለች። 36ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ዛሬ በሕብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ ተጀምሯል። በጉባዔው መክፈቻ መርሐግብር የወቅቱ የሕብረቱ ሊቀ መንበር ሴኔጋል…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከፋኦ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ Shambel Mihret Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከተባበሩት መንግስታት የምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ዋና ዳይሬክተር ኪዩ ዶንግዩን ጋር ተወያዩ። ውይይታቸው ከአፍሪካ ሕብረት ስብሰባ ጎን ለጎን የተካሄደ ነው። ኢትዮጵያ በግብርና ምርታማነት ቁልፍ እድገት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ “ለአፍሪካዊ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ” በሚለው መርህ ትቀጥላለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ Shambel Mihret Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያ “ለአፍሪካዊ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ” በሚለው መርህ እንደምትቀጥል ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በ36ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል። በንግግራቸውም…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ረዳት ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ Shambel Mihret Feb 18, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከአፍሪካ ኅብረት ስብሰባ ጎን ለጎን ከአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ረዳት ዳይሬክተር ሜሪ ካትሪን ፒ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው በሁለትዮሽ ጉዳዮች እና በሰላም ስምምነቱ አፈጻጸም ላይ መምከራቸውም በማህበራዊ…
የዜና ቪዲዮዎች በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን አባቶች መካከል የነበረውን አለመግባባት ለመፍታት የተዘጋጀ የውይይት መርሐ ግብር (ክፍል-2) Amare Asrat Feb 18, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=M5FGV626NOw