Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የአፍሪካ ህብረት መሩ የሰላም ሂደት ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ የሚለውን መርሕ ያረጋገጠ ነው – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት መሩ የሰላም ሂደት ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሄ የሚለውን መርሕ ያረጋገጠ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡   በ42ኛው የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚዎች ጉባኤ…

አፍሪካ በጤና እና በምግብ ችግሯን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነች ነው – ሙሳ ፋኪ መሀመት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ በጤና እና በምግብ ችግሯን በዘላቂነት ለመፍታት የሚያስችሉ ተግባራትን እያከናወነች መሆኗን የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ መሀመት ተናገሩ፡፡ 42ኛው የአፍሪካ ሕብረት የሥራ አስፈፃሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ተጀምሯል።…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ በቱርክና ሶሪያ በመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ በቱርክ እና ሶሪያ በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል፡፡   በቱርክና ሶሪያ በተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ እስካሁን ከ35 ሺህ የሚበልጡ ዜጎች…

የአፍሪካ ህብረት አመታዊ ጉባኤ ነገ በስራ አስፈፃሚዎች ስብሰባ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 36ኛው የአፍሪካ ህብረት አመታዊ ጉባኤ ነገ በስራ አስፈፃሚዎች ስብሰባ እንደሚጀምር የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ አለም ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ በስብሰባው ኢትዮጵያ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና…

የዓለም ባንክ መንግስት ለሚያከናውናቸው የልማት ተግባራት የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ ከዓለም ባንክ ልዑካን ቡድን አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡   በውይይታቸውም በጋራ ጉዳዮች ላይ በትብብር ለመስራት የሚያስችሉ ተግባራትን በመለየት በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል፡፡  …

6 አዳዲስ ምርቶችን ወደ ወጪ ምርት በማስገባት ከ7 ሚሊየን ዶላር በላይ ተገኝቷል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስት አዳዲስ ምርቶችን ወደ ወጪ ምርት (ኤክስፖርት) ለማስገባት ታቅዶ ሥድስት አዳዲስ ምርቶችን በማስገባት 7 ነጥብ 58 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር መገኘቱ ተገለጸ፡፡ በተጠናቀቀው ግማሽ ዓመት 915 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ግምት ያላቸው…

የተለያዩ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በ42ኛውአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ጉባኤ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ በናይጄሪያው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆፍሪ ኦኒያማ የተመራ ልዑክ አዲስ አበባ ሲገባ በኢፌዴሪ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ…

ባለፉት ስድስት ወራት የባህር ወደቦችን በመጠቀም ከ518 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ ማዳን ተችሏል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 ዓ.ም በጀት ዓመት የመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት የባህር ወደቦችን በመጠቀም ከ518 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ ማዳን መቻሉን የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክስ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴር መስሪያቤቱ ባቀረበው የ2015 ዓ.ም የ6 ወራት እቅድ…