ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንትዕድሎች ዙሪያ ከአሜሪካ ባለሃብቶች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት አማራጮች ዙሪያ ከአሜሪካ ባለሃብቶች ጋር ተወያይተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ከዩናይትድ ስቴትስ ኢንቨስተሮች ጋር ባልተነኩ…