ወጣቱን ትውልድ በቴክኖሎጂው መስክ ማሰልጠን ለሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት ትልቅ ሚና አለው – ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አብዛኛው የህብረተሰብ ክፍል ወጣት በሆነበት ሀገር ወጣቱን ትውልድ በቴክኖሎጂው ዘርፍ ማሰልጠን እና ማብቃት ለሀገር ሁለንተናዊ ዕድገት ትልቅ ሚና አለው ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡
ፕሬዚዳንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ከ “አይ ኮግ ኤ ሲ…