Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ትዴፓ አሸባሪው ህወሓት በህዝብና ሀገር ላይ የጀመረውን ጦርነት አወገዘ

አበባ ፣ ነሐሴ 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ትዴፓ) አሸባሪው ህወሓት በህዝብና አገር ላይ የጀመረውን የሶስተኛ ጊዜ ጦርነት በጽኑ አውግዟል። ትዴፓ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባወጣው መግለጫ÷አሸባሪው ህወሓት ተቀባይነት የማይኖራቸው ቅድመ ሁኔታዎችን በመደርደር የሰላም…

ህወሓት በወልቃይት ግንባር በከፈተው ጥቃት ከፍተኛ ኪሳራ እንደደረሰበት የሽብር ቡድኑ ምርኮኞች ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ለማፈራረስ በሙሉ አቅሙ ቆርጦ የተነሳው አሸባሪው ህወሓት በወልቃይት ግንባር በከፈተው ማጥቃት ከፍተኛ ሰብዓዊና ቁሳዊ ኪሳራ እንደደረሰበት የሽብር ቡድኑ ምርኮኞች ተናገሩ።   ምርኮኞቹ ÷ አሸባሪው ህወሓት ያለንን አቅም ሁሉ…

አቶ አሕመድ ሺዴ ከሳዑዲ ዓረቢያ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሺዴ በኢትዮጵያ ከሳዑዲ ዓረቢያ አምባሳደር ዶክተር ፈህድ አልሁመይዳኒ እና ከሳዑዲ የልማት ፈንድ ልዑካን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ የሁለቱን ሀገራት ኢኮኖሚያዊ ትብብር ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ…

አሸባሪው ህወሓት ለተቸገሩ የትግራይ ክልል ወገኖች ወደ ክልሉ የሚላክን ምግብ ለጦርነት እየተጠቀመ መሆኑ ተረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት ለምግብ እህል እጥረት ለተጋለጡ የትግራይ ክልል ወገኖች ወደ ክልሉ የሚገባን የምግብና ሌሎች ቁሳቁሶች ለጦርነት እየተጠቀመ መሆኑ ተረጋገጠ። የሽብር ቡድኑ ሰሞኑን የከፈተውን ሶስተኛ ዙር ጦርነት ተከትሎ ሸሽቶ በሄደባቸው…

ዳያስፖራው ለመከላከያ ሠራዊት ድጋፍ የሚያደርግባቸው የባንክ ሒሳብ ቁጥሮች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  የገንዘብ ሚኒስቴር በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን  እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለመከላከያ ሠራዊትን ድጋፍ የሚያደርጉባቸው የባንክ ሒሳብ ቁጥሮችን ይፋ አደረገ፡፡ ሚኒስቴሩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ÷ የኢትዮጵያ ጠላቶች በሀገራችን  እና…

ህወሓት ወረራውን እያስፋፋ መጮኹን ቀጥሎበታል- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

ህወሓት ወረራውን እያስፋፋ መጮኹን ቀጥሎበታል- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሕወሐት ተደጋጋሚ የሰላም ጥሪዎችን ገፍቶ በየአቅጣጫው በለኮሰው እና ዛሬም እያስፋፋ ባለው እሳት ንጹሐን እየተገደሉ ነው፣ ሕዝብ እየተፈናቀለ፣ ንብረትም እየወደመ ነው። አሁን እንደሚታየው አሸባሪውን ሕወሓት…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ የኢትዮጵያ እናቶች የሰላም ጥሪ እያከናወነ ያለው ስራ የሚመሰገን መሆኑን ገለፁ

 አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የኢትዮጵያ እናቶች የሰላም ጥሪ እያከናወነ ያለው ስራ የሚመሰገን መሆኑን ገለፁ።   የኢትዮጵያ እናቶች የሰላም ጥሪ ጉባኤ ዛሬ ተካሂዷል። በጉባኤው ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት…