Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

አቶ ደመቀ መኮንን በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለዲፕሎማቶች ማብራሪያ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ተቀማጭነታቸውን በአዲስ አበባ ላደረጉ አምባሳደሮች፣ ሚሲዮንና ዓለም አቀፍ ተቋማት መሪዎች ማብራሪያ ሰጡ፡፡ አቶ ደመቀ መኮንን ሸባሪው ህወሓት እያደረገ…

አሸባሪው ህወሓት የኢትዮጵያን ጥቅም ለማይፈልጉ ባዕዳን ጉዳይ አስፈጻሚ ነው – ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት የኢትዮጵያን ብሄራዊ አንድነትና ጥቅም ከማይፈልጉ ባዕዳን ለሚሰጠው ተልዕኮ የሚያድር ጉዳይ አስፈፃሚ ነው ሲሉ ምሁራን ገለጹ፡፡ ምሁራኑ ኢትዮጵያ በአባይ ውሃ የመልማት ተፈጥሯዊ መብቷን እንዳትጠቀም የሚፈልጉ ባዕዳን የህወሓት…

የአሸባሪው ህወሓት የአፍሪካ ኅብረትን የሠላም ጥረት ከማንኳሰስ ድርጊት ጀርባ – በፒፕልስ ዲስፓች ዘገባ ሲጋለጥ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን ሦስተኛ ዙር ጦርነት ከመጀመሩ ከቀናት በፊት የአፍሪካ ኅብረትን የሰላም ጥረት ማንኳሰስ ጀምሮ ነበር፡፡ አሸባሪው የህወሓት ቡድን አፈቀላጤዎች በተለያዩ መገናኛ ብዙሃን ላይ በሚበትኗቸው ፅሁፎች “ቀድሞውንም ቢሆን በኢትዮጵያ…

የተጋረጠብንን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ በአንድነት መስራት ይኖርብናል-አቶ ግርማ የሺጥላ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ህወሓት የተጋረጠብንን የህልውና አደጋ ለመቀልበስ በአንድነትና በቅንጅት መስራት አለብን ሲሉ የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሃላፊ አቶ ግርማ የሺጥላ ተናገሩ፡፡ በአማራ ክልል የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የሴቶች ሊግ…

አሸባሪው ህወሓት የሰላም አማራጮችን በመተው ወረራውን ወደ ሌሎች አካባቢዎች እያስፋፋ መሆኑን መንግስት ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት ለሰላም አማራጭ ዕድል ለመስጠት ሲል የሕዝብ ማዕበል አስነሥቶ ሕጻናትን፣ ወጣቶችንና አረጋውያንን ለመማገድ የመጣውን የሕወሓት ታጣቂ በምሥራቅ አማራ በኩል በጀግንነት ሲከላከል መቆየቱን አስታውቋል። ሕወሓት በምሥራቅ አማራ በኩል በቆቦና…