Browsing Tag
የተመረጡ
የእስልምና ሃይማኖት አባቶች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት
https://www.youtube.com/watch?v=B0vuAsBOrCc
እንኳን ለ1443ኛው ዓመተ ሒጅራ የዒድ አል-አድሐ ዐረፋ በዓል በሰላም አደረሳችሁ፣ አደረሰን! – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ 1443ኛው ዓመተ ሒጅራ የዒድ አል-አድሐ ዐረፋ በዓልን ምክንያት በማድረግ ለሙስሊሙ ህብረተሰብ የእንኳን በሰላም አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
የጠቅላይ ሚኒስትሩ መልዕክት ሙሉ ቃል…
ኢትዮጵያ ለድህረ ግጭት ማገገሚያ የሚውል ወሳኝ የሚባል የፋይናንስ ድጋፍ እንዲደረግላት ጠየቀች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል የተከሰተውን ግጭት ተከትሎ ከገጠማት ቀላል የማይባል ኪሳራ ለመውጣት እና ለመልሶ ግንባታ ዓለም ባንክና ሌሎች አጋር አካላት ድጋፍ እንዲያደርጉ ምክትል ጠቅላይ ሚንስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር አቶ ደመቀ መኮንን…
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የሰጡት ማብራሪያ
https://www.youtube.com/watch?v=zl9olnRb-Rw
ጠ/ሚ ዐቢይ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለተወካዮች ም/ቤት አባላት የሰጡት ማብራሪያ (ክፍል-2)
https://www.youtube.com/watch?v=zTCWjkjkHmQ
የ2015 የፌዴራል መንግስት በጀት 786 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ሆኖ ፀደቀ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 786 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ሆኖ የቀረበለትን የ2015 የፌዴራል መንግስት በጀት አፀደቀ፡፡
ምክር ቤቱ ዛሬ መደበኛ ስብሰባውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ያካሄደ ሲሆን፥ በ2015…
“በወጪ ምርት ዘርፍ በጣም ግዙፍ ዕመርታ ታይቷል ”- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሁለት ዓመታት በወጪ ምርት ዘርፍ በጣም ግዙፍ ዕመርታ ታይቷል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዛሬ በተካሄደው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ የወጪ ምርት እድገትን…
የ2015 በጀት በ6 ጉዳዮች ላይ ትኩረት ማድረጉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለጹ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2015 በጀት በስድስት ጉዳዮች ላይ ትኩረት ማድረጉን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡
ዛሬ በተካሄደው 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 1ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 16ኛ መደበኛ ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በ2015 በጀት ረቂቅ…