Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

በአፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ የተመራ ልዑክ በሕዝባዊ የውይይት መድረክ ላይ ለመሳተፍ ጅግጅጋ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ የተመራ የልዑካን ቡድን ነገ በጅግጅጋ በሚካሄደው ሕዝባዊ የውይይት መድረክ ላይ ለመሳተፍ ጂግጂጋ ከተማ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ ጅግጅጋ ከተማ ጋራድ…

የዳሽን ቢራ ፋብሪካ በ1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ያካሄደውን የማስፋፊያ ፕሮጀክት አጠናቆ አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የዳሽን ቢራ ፋብሪካ በ1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ወጪ ያካሄደውን ማስፋፊያ ፕሮጀክት አጠናቆ በዛሬው እለት አስመርቋል። በምረቃ ስነስርዓቱ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እና…

የበጋ የስንዴ ምርት በተሳካ ሁኔታ እየተከናወነ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የበጋ የስንዴ ምርት በተሳካ ሁኔታ እየተናወነ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ የስንዴ ምርት በተሳካ ሁኔታ እየተከነወነ እንደሆነ ገልጸው "በጋራ በቀደሙት…

ሀገር በቀል የኢንዱስትሪዎችን አቅም ማሳደግ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልፅግና ምሰሶ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገር በቀል የኢንዱስትሪዎችን አቅም ማሳደግ ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልፅግና ምሰሶ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ። የ"ኢትዮጵያ ታምርት" መርሃ ግብር ማስጀመሪያ በቤተ መንግስት የተካሄደ ሲሆን ፥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ…

በኢትዮጵያ ከተከሰቱ የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች መካከል ከ97 ከመቶ በላይ መክሸፉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 9 ወራት በኢትዮጵያ ከፍተኛ ጉዳት ሊያደርሱ የሚችሉ 5 ሺህ 856 የሳይበር ጥቃት ሙከራዎች 97 ነጥብ 7 በመቶዎቹ ምላሽ መሰጠቱን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰሎሞን ሶካ ገለጹ። ምክትል ዋና…

አቶ ደመቀ መኮንን “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት ጥሪ” ከመጡ የዳያስፖራ አባላት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት” ጥሪ ከመጡ የዳያስፖራ አባላት ጋር ተወያዩ። አቶ ደመቀ የተወያዩት “ከኢድ እስከ ኢድ ወደ ሀገር ቤት” ጥሪ ከእንግሊዝ ሀገር ከመጡ የዳያስፖራ…

የኢትዮጵያ ሰራዊት እያለ ኢትዮጵያ አትደፈርም – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 29፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰራዊት እያለ ኢትዮጵያ አትደፈርም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በምዕራብ ግንባር የሚገኙ የሰራዊት አባላትን ጎብኝተዋል፡፡ በዚሁ ወቅት ባደረጉት ንግግር የኢትዮጵያ ሰራዊት…

ዴንማርክ የኢትዮጵያ የረጅም ጊዜ አጋሯ እንደመሆኗ የምትሰጠውን ድጋፍ አጠናክራ እንደምትቀጥል ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2014 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የዴንማርክን የልማት ትብብር ሚኒስትር ፍሌሚንግ ሞለር ሞርቴንሰንን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግርዋል። በዚህ ወቅት አቶ ደመቀ ዴንማርክ ለኢትዮጵያ…