የአፍሪካዊያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን አጋርነት ባይኖር ኖሮ እንደ ሀገር አደጋ ውስጥ እንወድቅ ነበር – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካዊያን ወንድሞቻችንና እህቶቻችን አጋርነት ባይኖር ኖሮ ኢትዮጵያ ባለፈው አንድ ዓመት በገጠማት ችግር ምክንያት እንደ ሀገር አደጋ ውስጥ ትወድቅ ነበር አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ 35ኛው የአፍሪካ…