በኢትዮጵያ ላይ የሚደርሱ የዲፕሎማሲ ጫናዎች መሻሻል አሳይተዋል-የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ህዳር 23፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ላይ የሚደርሱ የዲፕሎማሲ ጫናዎች መሻሻል ማሳየታቸውን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ዴሲሳ መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫቸው በሴኔጋል ዳካር በተካሄደው የቻይና አፍሪካ…