Browsing Tag
የተመረጡ
በአንድ ጊዜ ብዙ አገልግሎቶችን መስጠት የሚችል ድሮን የሰራው ኢትዮጵያዊው የፈጠራ ባለሙያ
https://www.youtube.com/watch?v=BmdZ5BGjQaA
የሽብር ቡድኑ ወረራ በፈፀመባቸው አካባቢዎች ህዝቡ እያደረገ ያለውን ትግል አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 04 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሓት የሽብር ቡድን ወረራ በፈፀመባቸው አካባቢዎች ህዝቡ እያደረገ ያለውን ትግል አጠናክሮ እንዲቀጥል የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ጥሪ አቀረበ።
የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሀላፊ ሚኒስትር ዶር ለገሰ ቱሉ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ…
ኢሰመኮ ህወሓት በሰሜን ወሎና ደቡብ ጎንደር ዞኖች ንጹሃንን በመግደል የንብረት ዘረፋና ውድመት መፈጸሙን አረጋግጫለሁ አለ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ታጣቂ ቡድን በአማራ ክልል ሰሜን ወሎና ደቡብ ጎንደር ዞኖች ንጹሃንን መግደሉንና ሆን ብሎ የንብረት ዘረፋና ውድመት እንደፈጸመ ማረጋገጡን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን ዛሬ ባወጣው ሪፖርት አስታውቋል።…
ሰንደቅ ዓላማችን የአፍሪካዊያን የነፃነት ምልክት ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 4 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ የአፍሪካዊያን የነፃነት ምልክት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው አስፈሩ።
የኢትዮጵያ የነፃነት አርማ የሆነው አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ ሰንደቅ ዓላማችን በርካታ የአፍሪካ…
አለም አቀፍ አጋሮቻችን የኢትዮጵያን ህዝብ ፍላጎት ያክብሩ – ዶ/ር አብርሃም በላይ
አዲስ አበባ፣ ህዳር 04 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሁን ሰዓት ከ100 ሚሊየን በላይ ኢትዮጵያውያንን ለማተራመስ ከውስጥ እና ከውጭ ከፍተኛ የፀጥታ ችግር ገጥሟል ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትር ዶ/ር አብርሃም በላይ ገለጹ ።
ሀገሪቱን ለማዳከም እና በዴሞክራሲያዊ መንገድ የተመረጠውን…
ሠራዊቱ በተሳካ ሁኔታ ግዳጁን እየፈጸመ ይገኛል- ብ/ጄ ተስፋዬ ረጋሳ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወሎ ግንባር የተሰለፈው የአገር መከላከያ ሰራዊት ግዳጁን በተሳካ ሁኔታ እየፈጸመና በጠላት ላይ ድል እየተቀዳጀ መሆኑን ብርጋዴር ጄኔራል ተስፋዬ ረጋሳ ገለጹ።
በወሎ ግንባር ከሚገኙ የመከላከያ ሰራዊት አዛዞች አንዱ…
በመዲናዋ ሰዎች በማንነታቸው እየታሰሩ ነው በሚል የሚናፈሰው ወሬ ሃሰተኛ ነው – አምባሳደር ሬድዋን
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ብሄር ተኮር የሆነ እስር እየተካሄደ ነው ተብሎ የሚሰራጨው መረጃ ሃሰተኛ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን ገለጹ።
አምባሳደር ሬድዋን በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከአልጄዚራ ጋር ቆይታ…
መላው ሕዝብ የተደረገለትን ሀገራዊ ጥሪ ተቀብሎ ባደረገው የተቀናጀ እንቅስቃሴ በተለያዩ ግንባሮች አኩሪ ድል ተመዝግቧል – የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ የተደረገለትን ሀገራዊ ጥሪ በመቀበልና ከጸጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት ባደረገው እንቅስቃሴ በተለያዩ ግንባሮች አኩሪ ድል እንዲመዘገብ ማድረጉን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ አስታወቀ።
የአዋጁን አፈጻጸም የሚከታተለውና…
የሀገር መከላከያ ሚኒስቴር አርማውን ቀየረ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስቴር ከዚህ በፊት ሲጠቀምበት የነበረውን ተቋማዊ አርማ መቀየሩን የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ተወካይ ብርጋዴር ጄኔራል አስፋው ማመጫ አስታወቁ።
ጄኔራል ተቋሙ ከዚህ በፊት ሲጠቀምበት…