አሸባሪው ህወሃት የደረሰበትን መራር ሽንፈት በሀሰተኛ ፕሮፖጋንዳው ሊሸፍነው አልቻለም- የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሃት የደረሰበትን መራር ሽንፈት በሀሰተኛ ፕሮፖጋንዳው ሊሸፍነው አልቻለም፤ አይችልምም ሲል የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ገለፀ፡፡
የመንግስት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ መግለጫ ሰጥተዋል።
ዶክተር…