Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን በውሸት ዘመቻ ያሰቡትን ማሳካት አልቻሉም- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ህዳር 2፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኢትዮጵያን ጉዳይ በተመለከተ ትልልቅ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን ተመሳሳይ በሆነ መልኩ የውሸት መረጃዎችን በማሰራጨት ዘመቻ ቢያካሂዱም ያሰቡትን ማሳካት እንዳልቻሉ አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ…

ሽንፈት ታሪካችን አይደለም – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 2 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሽንፈት ታሪካችን አይደለም ሲሉ ገለጹ። አዲስ ወግ አንድ ጉዳይ የውይይት መድረክ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት “የሕልውና ጥሪ እና አገርን የማዳን ርብርብ” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ነው።…

አንዳንዶች ጩኸታችንን ሊቀሙ እየሞከሩ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንዶች ጩኸታችንን ሊቀሙ ቢሞክሩም፤ በኢትዮጵያዊነታችን ላይ የተመሠረተውን ክብርና አንድነት መቼም ሊነኩት አይቻላቸውም ሲሉ ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ምክንያቱም እኛ በከፍታ፣ በጽናትና በአንድነት ለኢትዮጵያ…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ መግለጫ ቁ.2

ሰበር ዜና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ዕዝ መግለጫ ቁ.2 አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ዕዝ አዋጁ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ያለውን ሀገራዊ ሁኔታና የአዋጁን አፈጻጸም ማምሻውን ገሞግሟል። ዕዙ ለኅብረተሰቡ የቀረበውን ሀገራዊ ጥሪ ምላሽ፣…

አምነስቲ ኢንተርናሽናል ይፋ ያወጣው የሽብርተኛው የህወሓት አረመኔያዊ ድርጊት በሰው ዘር ሁሉ ሊወገዝ ይገባል- የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ህዳር 01 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አምነስቲ ኢንተርናሽናል ይፋ ያወጣው የሽብርተኛው የህወሓት አረመኔያዊ ድርጊት የሰው ዘር ሁሉ ሊያወግዘው የሚገባ መሆኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። ለሰው ዘር ሕይወት ጠላት የሆነው የህወሓት የሽብር ቡድን ከዚህ…

መንግስት ከኢትዮጵያ ወዳጆች ጋር በመሆን ለመስራት ተዘጋጅቷል-ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 30 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በዲሞክራሲያዊ መንገድ የተመረጠዉ የኢትዮጵያ መንግስት በተጀመረዉ የለዉጥ ጉዞ ከኢትዮጵያ ወዳጆች ጋር በመሆን ጊዜያዊ ተግዳሮቶችን በመቅረፍ ገንቢ በሆነ መልኩ ለመስራት መዘጋጀቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ገለጹ። በዴሞክራሲያዊ መንገድ የተመረጠው…

ለድል በሚገሠግሥ መንፈስ የኢትዮጵያን አሸናፊነት እናበሥራለን – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 29 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምንታወክበትን ወቅት ሳንታወክ ማለፍ የብሔራዊ ጽናት ምልክት ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባስተላለፉት መልዕክት÷በብዙ አቅጣጫዎች እየተፈተንን ነው፤…

በአንድነት ስንቆም ማንኛውንም ነገር ማሸነፍ እንችላለን-ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ጥቅምት 28፣2014 (ኤፍ ቢሲ)በአንድነት ስንቆም ማንኛውንም ነገር ማሸነፍ እንችላለን ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ውበታችን አንድነታችን ነው ብለዋል። በአንድነት ስንቆምም ማንኛውንም ነገር ማሸነፍ…

የአድዋ ልጆች መሆናችንን እረስተው በአጎዋ ሊያስፈራሩን ይሞክራሉ-ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ ምዕራባውያን ሃገሮች የአድዋ ልጆች መሆናችንን እረስተው በአጉዋ ሊያስፈራሩን ይሞክራሉ ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ከንቲባዋ በመስቀን አደባባይ በተካሄደው አሸባሪዎቹን ህወሓት እና ሸኔን…

በአዲስ አበባ የሽብር ቡድኖቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አሸባሪዎቹን ህወሓትና ሸኔን የሚያወግዝ እንዲሁም የሀገር መከላከያ ሰራዊትና ሌሎች የጸጥታ አካላትን የሚደግፍ ህዝባዊ ሰልፍ ተካሄደ ፡፡ የከተማዋ ነዋሪዎችም ከየአካባቢያቸው ጁንታው የኢትዮጵያ ጠላት ነው፣ ሃላፊነታችን ታሪካዊ…