Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

በመዲናዋ የሽብር ቡድኑን በሚደግፉ አካላት ላይ ጥብቅ ቁጥጥር እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የአሸባሪውን ቡድን በገንዘብ፣ በፕሮፖጋንዳ እና በተለያየ መንገድ የሚደግፉ አካላት ላይ ጠንካራ ቁጥጥር እና ክትትል እየተደረገ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊሰ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ፖሊስ ኮሚሽኑ ከሌሎች…

የዋርካዎች መሰብሰብ ደኑን የማይደፈር እያደረገው ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በዚህ ፈታኝ ጊዜ የኢትዮጵያ ልጆች ከጫፍ እስከጫፍ ተነስተዋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ÷ የመጨረሻው ከባዱ ምጥ ልጁ የሚወለድበት ነው ፤ ይህ ፈታኝ ጊዜም ጀግኖች…

ህወሓት የሰብዓዊ ድጋፎችን ለሽብር ድርጊቱ ሲጠቀምበት ነበር – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪውና ወራሪው ህወሓት ምክንያት በሰሜኑ የአገሪቱ አከባቢ ላሉ ዜጎች የሰብዓዊ ድጋፍ በተገቢው መልኩ እንዳይደርስ አድርጓል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ የሚቀርቡ የሰብዓዊ…

ከአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መምሪያ ዕዝ የተሰጠ መግለጫ ቁ.1

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መምሪያ ዕዝ በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ቁጥር 5/2014 መሠረት፣ በዛሬው ዕለት ጥቅምት 26 ቀን 2014 ሥራውን ጀምሯል። ዕዙ በልዩ ልዩ ጉዳዮች ላይ ከተነጋገረ በኋላ የሚከተሉትን የመጀመሪያ ውሳኔዎች አስተላልፏል።…

የጋምቤላ ነዋሪዎች የክተት ጥሪውን ተቀብለው የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት እንደሚያስከብሩ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ቡድኖቹን ህወሓት እና ሸኔን አገር የማፍረስ ሴራ የሚያወግዝ ሰልፍ በጋምቤላ ከተማ ተካሂዷል። በሰላማዊ ሰልፉ የሽብር ቡድኖቹን ድርጊት የሚያወግዙ እና የህልውና ዘመቻውን የሚደግፉ መልዕክቶች ተላልፈዋል።…

በመላ ኦሮሚያ የወያኔንና የሸኔን አገር የማፍረስ ሴራ በማውገዝ ሰላማዊ ሠልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላ ኦሮሚያ የተለያዩ ዞኖችና ከተሞች ሽብርተኞቹ ወያኔና ሸኔ ኢትዮጵያያን ለማፍረስና ህዝቦቿን ለማጥፋት እያካሄዱ ያሉትን እንቅስቃሴ በማውገዝ ታላቅ ሰላማዊ ሠልፍ ተካሄደ። ሠልፈኞቹ የወያኔ አሽከር ሆኖ…

ኢትዮጵያን የማዳን ጥሪውን ተከትሎ እየተመመ ያለው ህዝብ ያሳየው ምላሽ በእጅጉ የሚደነቅ ነው- የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን የማዳን ጥሪውን ተቀብሎ እየተመመ ያለው የህዝብ እንቅስቃሴ ኢትዮጵያ በቁርጥ ቀን ልጆቿ ተጋድሎ የጥፋት ኃይሎችን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ለመቅበር ያላትን ዝግጁነትና ተግባር የሚያመለክት መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡…

የጸጥታ ችግር ባለባቸው አካባቢዎች በሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች ለነበሩ ተማሪዎች ጊዜያዊ ምደባ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስቴር በመቐለ፣ አክሱም፣ አዲግራት፣ ራያ እና ወልዲያ ዩኒቨርሲቲ ይማሩ ለነበሩ የመጀመሪያ ዲግሪ ተማሪዎች በጊዜያዊነት ምደባ አካሄደ። ሚኒስቴሩ በፌስ ቡክ ገጹ ባወጣው መረጃ ተማሪዎቹ የተመደቡባቸውን ከፍተኛ…

ምክር ቤቱ የቀረበለትን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለ6 ወራት ተፈጻሚ የሚሆን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርምሮ አጸደቀ። ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 1ኛ አመት 1ኛ መደበኛ ስብሰባው ከሚኒስትሮች ምክር ቤት የቀረበለትን አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርምሮ አጽድቋል።…

ምክር ቤቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ያፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 1ኛ ዓመት የስራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ስብሰባ ዛሬ ይካሄዳል። ም/ቤቱ ዛሬ በሚያካሄደው 1ኛ መደበኛ ስብሰባው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ጥቅምት 23 ቀን 2014 ዓ.ም ባካሄደው 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባ…