Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

በትግራይ ክልል የዘር ማጥፋት ተፈጽሟል በሚል የቀረበው ውንጅላ መሰረተ ቢስ ነው – ዓለም አቀፍ ሪፖርት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት በትግራይ ክልል የዘር ማጥፋት ወንጀል ፈጽሟል በሚል የቀረበው ውንጀላ ሃሰተኛ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) እና የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ጽህፈት ቤት…

ጠላትን በደማችን እና በአጥንታችን ቀብረን የኢትዮጵያን ክብር ቀና እናደርጋለን- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት በሰሜን ዕዝ ላይ የክህደት ጥቃትና አረመኔያዊ ጭፍጨፋ ያካሄደበት አንደኛ ዓመት በተለያዩ መርሃ ግብሮች እየታሰበ ነው። በመታሰቢያ መርሃ ግበሩ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዕለቱን አስመልክተው መልዕክት…

ክብር ኢትዮጵያን ሲሉ ለተሠዉ ጀግኖቻችን – ጠ /ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የሩቁ ቢዘነጋን እንኳን፣ አምና ጥቅምት 24 ግፍ የተፈጸመባቸው ጀግኖቻችን ታሪክ ፈጽሞ የሚረሳ አይደለም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው የሚከተለውን መልዕክት አስፍረዋል፡- ኢትዮጵያ…

ዕንቅፋትና ፈተናዎቻችን አሰናክለው አያስቀሩንም – ጠ /ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ጠላቶች ፍጻሜ ላይ የኢትዮጵያን ብልጽግና እናበሥራለን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ። እንዲያውም የመሸጋገሪያ ድልድዮች ሆነው ያገለግሉናል። ዓለማችን ላይ ቁልፍ ግኝቶች የተገኙት፣ አስደማሚ ቴክኖሎጂዎች…

በሃገር ህልውና እና ሉዐላዊነት ላይ የተደቀነን አደጋ ለመከላከል የወጣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ቁጥር 5 /2014 በሃገር ህልውና እና ሉዐላዊነት ላይ የተደቀነን አደጋ ለመከላከል የወጣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መንግሥት የሃገርን ህልውና፣ ሉዐላዊነት እና የግዛት አንድነት ከውስጥም ሆነ ከውጭ ጠላቶች የመጠበቅ የሕግም ሆነ የሞራል…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 23 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የሚኒስትሮች ምክር ቤት በመላ ሀገሪቱ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀ። የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉና ፍትህ ሚኒስትሩ ዶክተር ጌዴዮን ጢሞቲዎስ በጋራ መግለጫ እየሰጡ ነው። አካባቢዎን ይጠብቁ!…

በወሎ ግንባር በነበረው ውጊያ ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ኃይሎች መሳተፋቸውን ጠ/ሚር ዐቢይ አረጋገጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በወሎ ግንባር በነበረው ውጊያ÷ ኢትዮጵያውያን ያልሆኑ ኃይሎች ከአሸባሪው ቡድን ጋር መሳተፋቸውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች በወቅታዊ ጉዳዮች…

መላው የኦሮሚያ ክልል ህዝቦች እና አመራሩ ሀገርን ለማዳን ለሚደረገዉ ፍልሚያ ቅድሚያ ሰጥተው እንዲንቀሳሱ መወሰኑን የክልሉ መንግስት አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ መግለጫ ሰጥቷል፡፡ መግለጫው እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ሽብርተኛዉ የወያኔ ጁንታ ከተፈጠረበት ቅጽበት ጀምሮ በሴራ፣ በተንኮል፣ በመግደል፣ በመዝረፍ፣ በመጥለፍ፣ … ወዘተ እድሜውን ሙሉ የኖረ…

አገርን ለማፍረስ ከአሸባሪው ህወሓት ጋር የሚሰሩ አካላት እጃቸውን እንዲሰበስቡ መንግስት አስጠነቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአገርን አንድነት ለመሸርሸር ከአሸባሪው ህወሓት ጋር የሚሰሩ አካላት እጃቸውን እንዲሰበስቡ መንግስት ማሳሰቢያ ሰጠ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሃላፊ ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ የአሸባሪው ህወሓት ኃይል ኮምቦልቻ…

ወቅቱን በውል መረዳት እና ራስን ለራስ ህልውና ማዘጋጀት ይገባል – የአማራ ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 22 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብልፅግና ፓርቲ ወቅቱን በውል መረዳትና ራስን ለህልውና ማዘጋጀት ይገባል ሲል ጥሪ አቀረበ። ፓርቲው በማህበራዊ ትስስር ገጹ ያወጣው መግለጫ ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፡- አሁን የምንገኝበት ነባራዊ ሀቅ ህዝቦችን በማንነታቸው…