Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የሽብርተኛው የሀሰት ፕሮፓጋንዳ የሠራዊቱን የድል ግስጋሴ አይገታውም-መከላከያ ሰራዊት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብርተኛው ህወሓት የሀሰት ፕሮፓጋንዳ የሠራዊቱን የድል ግስጋሴ አይገታውም አለ የመከላከያ ሰራዊት፡፡   የመከላከያ ሰራዊት ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷አሸባሪው ህወሓት ከሚታወቅባቸው ስልቶቹ መሀል አንዱ ቅጥፈቱ…

አቶ ደመቀ በአውሮፓ ህብረት የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በአውሮፓ ህበረት የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጁታ ኡርፒላይነን እና በአውሮፓ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ ተወካይ ዶክተር አንቴ ዌበር ጋር ተወያይተዋል፡፡…

ዕንቅፋትና ፈተናዎቻችን አሰናክለው አያስቀሩንም – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዕንቅፋትና ፈተናዎቻችን አሰናክለው አያስቀሩንም እንዲያውም የመሸጋገሪያ ድልድዮች ሆነው ያገለግሉናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ተናገሩ። ዓለማችን ላይ ቁልፍ ግኝቶች የተገኙት፣ አስደማሚ ቴክኖሎጂዎች የተሠሩትና ችግር ፈቺ…

ጠ/ሚ ዐቢይ የብሔራዊ ስታዲየም የግንባታ ሂደትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የብሔራዊ ስታድየም ግንባታን ዛሬ ተዘዋውረው ጎብኝተዋል። አጠቃላይ የስታዲየሙ ግንባታ ሂደት ያለበት ሁኔታ እና ያጋጠሙ ችግሮችን በተመለከተ በአማካሪ ድርጅቱ ማኔጂንግ ዳይሬክተር በዶክተር ኢንጅነር…

ዓድዋ አካባቢ የሚገኘው፣ ጠላት ወታደራዊ ትጥቅ እና ወታደራዊ አልባሳትን አመሳስሎ የሚያመርትበት ማዕከል በአየር ድብደባ ከጥቅም ውጭ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ዓድዋ አካባቢ የሚገኘው፣ ጠላት ወታደራዊ ትጥቅ እና ወታደራዊ አልባሳትን አመሳስሎ የሚያመርትበት ማዕከል በአየር ድብደባ ከጥቅም ውጭ ሆኗል ሲል የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ…

ቻይና 800 ሺህ ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ለኢትዮጵያ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ቻይና ለኢትዮጵያ ያደረገችው የ800 ሺህ ዶዝ ሲኖፋርም የኮቪድ -19 ክትባት ዛሬ አዲስ አበባ ገብቷል። ድጋፉ ቻይና ለኢትዮጵያ ለመስጠት ያቀደችው የ2 ሚሊየን ዶዝ ክትባት አካል ነው ተብሏል። የክትባት ድጋፉን የጤና ሚኒስትሯ…

በወሎ የጁንታው መጨረሻ እየቀረበ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ወሎ ቦሩ ሥላሴ አካባቢ ለጥፋት ተሰልፎ የመጣው ጠላት በመከላከያ ሠራዊት፣ በአማራ ልዩ ኃይል፣ በሚሊሻውና በፋኖው ጥምረት ተጠራርጎ ከመሳህል ወደ ማርዬ እየተመታ እየሸሸ ነው። የአካባቢው ሕዝብ በነቂስ ወጥቶ ከሠራዊቱ ጋር በመሆን…

ያለንበት ወቅት የዜጎችን ሃላፊነት የሚጠይቅ በመሆኑ ሁሉም ዜጋ የሚጠበቅበትን ሚና ሊወጣ ይገባል-አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 20ኛ ዙር ምልምል የፌዴራል ፓሊስ ሰልጣኞች የምረቃ ስነ-ስርዓት በዛሬው ዕለት በጦላይ ተካሂዷል፡፡   በስነ ስርዓቱ ላይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን፣ የኢትዮጽያ ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል…

ለሸገር ዳቦ ከ309 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ድጎማ እንዲደረግ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲሱ ካቢኔ አንደኛ አመት የመጀመሪያ ሰብሰባውን በማካሄድ የተለያዩ ውሳኔዎች አስተላልፏል፡፡   በዚህ መሰረትም :-   1. የአዲስ አበባ የመዋቅራዊ ጥናት ማሻሻያ ላይ በዋናነት…

የእርዳታ አውሮፕላኖች ከመቀሌ የተመለሱት በስፍራው በሚገኙ የበረራ ተቆጣጣሪዎች ፈቃድ በመከልከላቸው ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው ዕለት የእርዳታ አውሮፕላኖች ከመቀሌ ሳያርፉ የተመለሱት በአየር ጥቃቱ ሳቢያ ሳይሆን በስፍራው በሚገኙ የበረራ ተቆጣጣሪዎች ፈቃድ በመከልከላቸው መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡   የመንግስት ኮሙኒኬሽን…