Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ህብረተሰቡ የህወሃትን ጁንታ ቡድን ሰርጎ ገቦች በማጋለጥና አካባቢውን በንቃት በመጠበቅ ጠንካራ ደጀንነቱን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ የህወሓትን ጁንታ ቡድን ሰርጎ ገቦችን በማጋለጥና አካባቢውን በንቃት በመጠበቅ ጠንካራ ደጀንነቱን አጠናክሮ እንዲቀጥል መንግስት መልዕክት ማስተላለፉን የኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ባወጣው መግለጫ፥…

የፖሊዮ ክትባት በተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች መሰጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የፖሊዮ ክትባት በድሬዳዋ አስተዳደር ፣በሐረሪና በደቡብ ክልል እንዲሁም በሰሜን ሸዋ ዞንና በሌሎች አካባቢዎች መሰጠት ተጀምሯል፡፡ በድሬዳዋ አስተዳደር ለቀጣዮቹ አራት ቀናት ቤት ለቤት የሚሰጠውን የክትባት ዘመቻ የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ…

በታማኝነት መትጋት ትውልድንና ሀገርን ለማቅናት መነሣትን ያሳያል- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በታማኝነት መትጋት ለትውልድ ማሰብን፣ ሀገርን ለማቅናት መነሣትን ያሳያል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ባለፈው ዓመት ታማኝ ግብር ከፋዮች ሥራቸውን ሲሠሩ ሌብነትንም እንዲዋጉ ጥሪ ማቅረባቸውን አስታውሰው÷…

ጠላት በመረጠው የውጊያ ስልት ከፍተኛ ኪሳራ እየደረሰበት ይገኛል – መከላከያ ሚኒስቴር

አአዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሸባሪው ህወሃት በመረጠው የውጊያ ስልት ከፍተኛ ኪሳራ እየደረሰበት እንደሚገኝ - የመከላከያ ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት አስታወቀ የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፦ ከመከላከያ ሕዝብ ግንኙነት የተሰጠ…

ሁሉም ወደ ወሎ ይትመም፤ ይዝመት ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሽብርተኛው የትህነግ ኃይል የከፈተውን ጥቃት ለመመከት ሁሉም ወገን ራሱን በማደራጀትና በአንድነት በመነሳት ወደ ወሎ መትመምና መዝመት አለበት ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ ጥሪ አቀረቡ። ርዕሰ…

የተከፈተብንን ጥቃት ለመመከት መፍትሄው የተደራጀ ንቅናቄ ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ወቅታዊ ሁኔታን በተመለከተ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውም እንደሚከተለው ቀርቧል፡- ካለፈው ሳምንት ጀምሮ አሸባሪው የጁንታ ቡድን አለኝ የሚለውን ሃይል በማሰባሰብ በአፋርና በአማራ ክልሎች ባሉት ግንባሮች መጠነ ሰፊ…

የሽብር ተግባር ለመፈጸምና የተለያዩ የጦር መሣሪያዎችን በድብቅ ለማስተላለፍ ሞክረዋል የተባሉ የሸኔ ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሽብር ተግባር ለመፈጸምና የተለያዩ የጦር መሣሪያዎችን በድብቅ ለማስተላለፍ የሞከሩ የሸኔ ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ ።   የኦሮሚያ ፖሊስ ኮሚሽን ለመገናኛ ብዙሃን በላከው መግለጫ…

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ህብረብሔራዊነትን በሚያጠናክር መልኩ እንደሚከበር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን ህዳር 29 በተለያየ መረሐ ግብር በድሬዳዋ ከተማ እንደሚካሄድ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ በዓሉ የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦችን ሕብረብሔራዊ አንድነት…

መከላከያ ሠራዊት ያካሄዳቸው የአየር ድብደባዎች ኢላማቸውን የመቱ መሆናቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሠራዊት ያካሄዳቸው የአየር ድብደባዎች ዒላማ ያደረጉት የህወሓት የጦር መሣሪያ ማምረቻ እና የጦር ትጥቅ ጥገና ጣቢያዎች ላይ ብቻ እንደሆነና ኢላማቸውን የመቱ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ መረጃ ማጣሪያ…

የአውሮፓ ህብረት ያለስምምነት ተበተነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ያለስምምነት መበተኑ የተወሰኑ አገራት የራሳቸውን ጥቅም አስልተው ለሚያደርጉት ጫና ሌሎች አገራት ተባባሪ አለመሆናቸውን ያሳዬ ነው ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ገለፁ። የአውሮፓ…