ህብረተሰቡ የህወሃትን ጁንታ ቡድን ሰርጎ ገቦች በማጋለጥና አካባቢውን በንቃት በመጠበቅ ጠንካራ ደጀንነቱን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህብረተሰቡ የህወሓትን ጁንታ ቡድን ሰርጎ ገቦችን በማጋለጥና አካባቢውን በንቃት በመጠበቅ ጠንካራ ደጀንነቱን አጠናክሮ እንዲቀጥል መንግስት መልዕክት ማስተላለፉን የኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ።
የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ባወጣው መግለጫ፥…