Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

በጸጥታው ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የወጣው መግለጫ የኢትዮጵያን አቋም የሚደግፍ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የጸጥታው ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የወጣው መግለጫ የኢትዮጵያን አቋም የሚደግፍ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ተገለጸ። በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን እና በተባበሩት መንግስታት የሰብዓዊ መብቶች ጽህፈት ቤት አሉ በተባሉ…

በወራሪው ቡድን ለተፈናቀሉ ወገኖች ሰብዓዊ ድጋፍ እየተደረገ ነው – ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሸባሪው ቡድን ወረራ ሳቢያ ከሰሜን ወሎና ከአፋር ለተፈናቀሉ ወገኖች የአስቸኳይ ጊዜ ዕርዳታ እየቀረበ እንደሚገኝ ብሄራዊ የአደጋ ስጋትና ስራ አመራር ኮሚሽነር ገለጹ። ኮሚሽነር ምትኩ ካሳ ከፋና ብድሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የትናንት ምሽት ዜና…

አሸባሪው ኢትዮጵያን ለማፍረስ የወጠነው ዕቅድ እንደማይሳካ በተግባር አሳይተነዋል-አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው የህወሓት ቡድን በእብሪት ተወጥሮ አፋር ክልልን እንደመሸጋገሪያ ድልድይ ተጠቅሞ ኢትዮጵያን ለማፍረስ የወጠነው ዕቅድ እንደማይሳካ በተግባር አሳይተነዋል ሲሉ የአፋር ክልላዊ መንግስ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ተናገሩ።…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ከሮታሪ ኢንተርናሽናል ፕሬዚዳንት እና ከኢንተርፒስ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከሮታሪ ኢንተርናሽናል ፕሬዚዳንት ሸክሃር ሜታ እና ከኢንተርፒስ ፕሬዚዳንት ስኮት ዌበር ጋር ተወያይተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቷ ከሮታሪ ኢንተርናሽናል ፕሬዚዳንት ጋር ባደረጉት ውይይት ለኮቪድ -19 በሚያስፈልግ ድጋፍ፣ ትምህርትን…

መከላከያ ሠራዊት ለትግራይ ወጣቶች እና ሚሊሻ አባላት ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሠራዊት የትግራይ ክልል ወጣቶች እና ሚሊሻ አባላት እጃቸውን በሰላም ለመንግስት እንዲሰጡ ጥሪ አቀረበ፡፡ የሀገር መከላከያ ሠራዊትጉዳዩን አስመልክቶ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት በላከው መግለጫ÷የጁንታው ጥቂት መሪዎች…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለአማራ ክልል ተፈናቃዮች ከ385 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአማራ ክልል በህወሓት ወረራ ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚውል ከ385 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ከተደረገው አጠቃላይ ድጋፍ ውስጥም 350 ሚሊየኑ በጥሬ ገንዘብ የተበረከተ ሲሆን ÷ 35 ሚሊየን…

በኢትዮጵያ የዴልታ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ከፍተኛ ጉዳት እያስከተለ ነው -ዶ/ር ደረጀ ዱጉማ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ የዴልታ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ከፍተኛ ጉዳት እያስከተለ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዲኤታው ዶክተር ደረጀ ዱጉማ ተናገሩ። ዶክተር ደረጀ ዱጉማ በተለይ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥ የቫይረሱ ስርጭት መስፋፋት…

በሶማሌ ክልል በሚካሄደው 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ዝግጅት ዙሪያ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 4፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በክልሉ በሚካሄደው 6ኛ ሀገራዊ ምርጫ ለክልል ምክር ቤትና ለፌዴራል የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከሚወዳደሩ የብልፅግና ፓርቲ እጩዎች ጋር በጅግጅጋ ተወያዩ። በውይይቱ የሶማሌ ክልል…