Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

አቶ ደመቀ መኮንን ኒውዮርክ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ኒውዮርክ ገቡ። አቶ ደመቀ የተመድ 76ተኛ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ኒውዮርክ፣ አሜሪካ መግባታቸውን ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።…

ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች አካታች የሆነ የበይነ መረብ ግንኙነት እንዲኖር እየተሰራ ነው- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍሎች አካታች የሆነ የበይነ -መረብ ግንኙነት እንዲኖር ኢትዮጵያ በትኩረት እየሰራች መሆኑን ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ "ወደ አዲስ ጉዞ" በሚል በዓለም አቀፉ የቴሌኮም ህብረት…

ብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት በወቅታዊ የሰላምና ጸጥታ ጉዳይ ዙሪያ ግምገማ አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ)ብሔራዊ የደኅንነት ምክር ቤት በመላው ኢትዮጵያ የሚታየውን የሰላምና ጸጥታ ጉዳይ አስመልክቶ ግምገማ አካሂዷል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በትዊተር ገጻቸው እንዳሰፈሩት÷ በስብሰባው ላይ የኢትዮጵያን ጸጥታና ደኅንነት ሊያስጠብቁ የሚችሉ ቀጣይ…

የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አመራርና ሰራተኞች 9 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አመራርና ሰራተኞች 9 ነጥብ 6 ሚሊየን ብር ለመከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ በርክክብ ስነ ስርዓቱ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው እንዳሉት÷ ተቋሙ የህዝብ ሚዲያ መሆኑን…

የደቡብ ዞን የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎች ዋና አዛዥ ሰላማዊ ትግልን ዛሬ ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ መስከረም 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦነግ ሸኔ የደቡብ ዞን አዛዥ የሆኑት ጃል ጎሊቻ ዴንጌ በሸኔ እየተደረገ ያለውን አካሄድ በመቃወም ከቡድኑ ተለያዩ፡፡ ከ14 ዓመት በላይ በደቡብ ዞን ግንባር የኦነግ ሸኔ ታጣቂዎችን ሲመሩ የነበሩት ጎሊቻ ዴንጌ በዛሬዉ ዕለት የትጥቅ ትግል ትተው…

ጀነራል ብርሀኑ ጁላ በደቡብ ወሎ ግንባር ከአመራሮች እና ከሠራዊቱ ጋር ውይይት አድረጉ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 8፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የጦር ሀይሎች ጠ/ኤታማዦር ሹም ጀነራል ብርሀኑ ጁላ በደቡብ ዕዝ ወሎ ግንባር ተገኝተው በሠራዊቱ የግዳጅ አፈጻፀም እና ባስመዘገባቸው ድሎች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል ፡፡ በውይይቱም ኢትዮጵያን ለማፈራረስ ከውጪ ጠላቶቻችን ጋር በማበር…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የኮንግረስ አባል ካረን ባስ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የኮንግረስ አባል እና የካሊፎርኒያ ግዛት ተወካይ ካረን ባስ ጋር በሁለትዮሽ እና ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በውይይታቸውም አቶ ደመቀ መኮንን…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለፕሬዚደንት ጆ ባይደን ግልጽ ደብዳቤ ላኩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ወቅታዊ ሀገራዊና አህጉራዊ ሁኔታን አስመልክቶ ለአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ግልጽ ደብዳቤ ላኩ። ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ለአሜሪካው ፐሬዚደንት ጆ ባይደን ዛሬ በላኩት ደብዳቤ ላይ÷ ይህን መልዕክት…

የመከላከያ ሚንስትሩ በ“ነጩ ፖስታ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ንቅናቄ ፊርማቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 7፣2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የመከላከያ ሚንስትሩ ዶክተር ቀነዓ ያደታ በ“ነጩ ፖስታ ወደ ነጩ ቤተ-መንግስት” ንቅናቄ ፊርማቸውን አኑረዋል፡፡ ሚኒስትሩ የንቅናቄው ዋና አላማ ፣ የኢትዮጵያውያን እውነታ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ማሳወቅ፣ የአሸባሪውን ህወሓት አገር የማፍረስ ወረራ…