Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

አሸባሪውን የሸኔ ቡድን  የሚያወግዙ  ሰልፎች በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች እየተካሄዱ ነው

አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሸባሪውን የሸኔ ቡድን  የክህደት ተግባር የሚያወግዙና ለሀገር ህልውና የተሰለፈውን ሰራዊት የሚደግፉ ሰልፎች በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞችና ዞኖች እየተካሄዱ ነው። በየከተሞቹ የሚገኙት የኤፍ ቢ ሲ እና የኦቢኤን  ሪፖርተሮች እንደዘገቡት በአሰላ፣…

ለአሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ ገንዘብ በማሰተላለፍና ኢኮኖሚያዊ አሻጥር በመፈጸም የተጠረጠሩ 57 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአሸባሪዎቹ ህወሓት እና ሸኔ ገንዘብ በማሰተላለፍና ኢኮኖሚያዊ አሻጥር በመፈጸም የተጠረጠሩ 57 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ" ። ለአሸባሪዎቹ የህወሓትና ሸኔ ቡድኖች በተለያዩ ህገወጥ መንገዶች ገንዘብ ሲያሰባስቡና…

ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የኦንላይን አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በኦንላይን በመታገዝ መስጠት መጀመሩን ዛሬ አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ለዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡ እና ለዓለም አቀፍ ድርጅቶች የሚሰጣቸውን የቪዛ አገልግሎትን ጨምሮ ሌሎች አገልግሎቶችን በኦንላይን…

ጋሸና ነጻ ወጥታለች-ረዳት ኮሚሽነር ቢሰጥ ጌታሁን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጁንታዉ ሰርጎ በገባበት የጋሸና አካባቢ ሽንፈት ተከናንቦ መደምሰሱን የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ረዳት ኮሚሽነር ቢሰጥ ጌታሁን አረጋግጠዋል። የሀገር መከላከያ የደቡብ ዕዝና ሌሎች የፀጥታ አካላት ባደረጉት ፈጣን ኦፕሬሽን ድል መገኘቱ ተረጋግጧል፡፡…

በሁርሶ የ3ኛ ዙር ሰልጣኞች ስልጠናቸውን በአግባቡ እየተወጡ እንደሚገኙ ተገለፀ፡፡

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ‹‹ሀገርን ለማዳን እዘምታለሁ የትም መቼም በምንም›› በሚል መሪ ቃል ፀረ ሰላም ሀይሎችን ለመፋለም ቆርጠው የተነሱ የቁርጥ ቀን ልጆች በሀገሪቷ በሚገኙ የውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤቶች በመግባት ስልጠናቸውን እየተከታተሉ ይገኛሉ፡፡…

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የቱርክ ጉብኝት ስኬታማ ነበር – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የቱርክ ጉብኝት ስኬታማ እንደነበር አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሳምንታዊ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በቱርክ…

ጠ/ሚ ዐቢይ በቱርክ ለተደረገላቸው አቀባበል ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቱርክ ለተደረገላቸው ደማቅ አቀባበል ምስጋና አቅርበዋል፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሁፍ ከቱርኩ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ታይፕ ኤርዶኻን ጋር የነበረንን ውድ ጊዜ አጠናቀን ወደ ሀገር…

ኢትዮጵያ እና ቱርክ በወታደራዊ ዘርፎች በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ቱርክ በወታደራዊ እና በውሃ ዘርፎች ዙሪያ በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የወታደራዊ ዘርፍ ስምምነቱን የመከላከያ ሚኒስትሩ ዶክተር ቀነአ ያደታ ከቱርክ አቻቸው ጋር ተፈራርመውታል፡፡…