አሸባሪውን የሸኔ ቡድን የሚያወግዙ ሰልፎች በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች እየተካሄዱ ነው
አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 14 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሸባሪውን የሸኔ ቡድን የክህደት ተግባር የሚያወግዙና ለሀገር ህልውና የተሰለፈውን ሰራዊት የሚደግፉ ሰልፎች በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞችና ዞኖች እየተካሄዱ ነው።
በየከተሞቹ የሚገኙት የኤፍ ቢ ሲ እና የኦቢኤን ሪፖርተሮች እንደዘገቡት በአሰላ፣…