ፋና 90 ወወደ መዲናዋ እየገባ ያለው ምርትም ለታለመለት አላማ እና ለታሰበለት ህዝብ መዋል አለበት ሲሉ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ አሳሰቡ Meseret Demissu Mar 16, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=aKX6zFZ04A4
ፋና 90 የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሳምንታዊ መግለጫ ሰጥቷል Meseret Demissu Mar 16, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=264BjaB2f-4
ፋና 90 አሳሳቢው የኮቪድ ስርጭትና ሊደረግ የሚገባው ጥንቃቄ፤ ቫይረሱ በርካቶችን ለስቃይና ለሃዘን ዳርጓል Meseret Demissu Mar 16, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=0noRY7mAQvs
የሀገር ውስጥ ዜና የሸገር ዳቦ ፋብሪካ ከዛሬ ጀምሮ በቀን 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ዳቦ ያመርታል Tibebu Kebede Mar 16, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሸገር ዳቦ ፋብሪካ በሙሉ አቅሙ ወደ ማምረት ሊገባ ነው፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ የተመራ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች ቡድን ፋብሪካ ያለበትን አጠቃላይ ሁኔታ ጎብኝቷል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ996 ሚሊየን ብር በላይ ለመንግስት እንዲመለስ ተደርጓል – የስነ ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን Feven Bishaw Mar 15, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በግማሽ በጀት ዓመቱ ከ996 ሚሊየን ብር በላይና ከ24 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ለመንግስት ተመላሽ እንዲሆን መደረጉን የስነ ምግባር እና የፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ባለፉት 6 ወራት ከክልል ኮሚሽኖች ጋር በተሰራው ስራ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢንስቲቲዩቱ ኮቪድ19 በማህበረሰቡ ውስጥ በከፍተኛ የመዛመት ደረጃ ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ Tibebu Kebede Mar 15, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት ኮቪድ19 በማህበረሰቡ ውስጥ በከፍተኛ የመዛመት ደረጃ ላይ እንደሚገኝ አስታወቀ፡፡ ኢንስቲቲዩቱ ቫይረሱ ባለፉት ሰባት ቀናት ያለበትን ደረጃ በተመለከተ ባወጣው መግለጫ ቫይረሱ በከፍተኛ ደረጃ እየተዛመተ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ ሻሸመኔ የሚገኘውን የትራክተር እና የኮምባይነር መገጣጠሚያ ፋብሪካን ተመልክተዋል Abrham Fekede Mar 13, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በሻሸመኔ የትራክተር እና የኮምባይነር መገጣጠሚያ ፋብሪካን ተመልክተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአገር አቀፍ ደረጃ በአቅማችን ልክ የሰብል ምርትን ለማምረት እንድንችል ግብርናችንን ማዘመን ቁልፍ ተግባር ነው ሲሉ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትሩ የይርጋለም የተቀናጀ የግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርክ አስመረቁ Meseret Awoke Mar 13, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ የይርጋአለም የተቀናጀ የግብርና ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርክ አስመርቀዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ከቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ እና ከፌዴራልና ከክልል አመራሮች ጋር በመሆን የይርጋለም…
የሀገር ውስጥ ዜና መንግስት በትግራይ ክልል ማንነትን መሰረት ያደረገ ጥቃት ተፈጽሟል ተብሎ በቀረበው ውንጀላ ዙሪያ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር በትብብር ለመስራት ዝግጁ መሆኑን… Tibebu Kebede Mar 13, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በትግራይ ክልል ማንነትን መሰረት ያደረገ ጥቃት ተፈጽሟል ተብሎ ለቀረበው ውንጀላ ምላሽ ለመስጠት ከሚመለከታቸው የቀጠናውም ሆነ ዓለም አቀፍ አካላት ጋር በትብብር ለመስራት ዝግጁ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…
የሀገር ውስጥ ዜና የኮሮና ቫይረስ ክትባት በሃገር አቀፍ ደረጃ መሰጠት ጀመረ Tibebu Kebede Mar 13, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሮና ቫይረስ ክትባት በሃገር አቀፍ ደረጃ በዛሬው እለት መሰጠት ጀምሯል፡፡ ክትባቱ በኤካ ኮተቤ ሆስፒታል ከፍተኛ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች በተገኙበት ነው የተጀመረው፡፡ በክትባት ማስጀመሪያ ስነ ስርአቱ ላይ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…