በትግራይ ክልል የሰላማዊ ዜጎች ሞትን በተመለከተ የሚወጡ መረጃዎች ያልተረጋገጡና ካልተሳካ የፖለቲካ ፍላጎት የተነሳ የሚለቀቁ ናቸው -መረጃ ማጣሪያ
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የሰላማዊ ዜጎችን ሞት በተመለከተ በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙሃን የሚወጡ መረጃዎች ያልተረጋገጡና ካልተሳካ የፖለቲካ ፍላጎት የተነሳ የሚለቀቁ መሆናቸውን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መረጃ ማጣሪያው አስታወቀ።
መረጃ ማጣሪያው ባወጣው መግለጫ…