ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያውያንን ለመመገብ ቀን ከሌት የሚተጉ አርሶ አደሮችን አመሰገኑ
አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኢትዮጵያውያንን ለመመገብ ቀን ከሌት የሚተጉ አርሶ አደሮችን አመስግነዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ላይ÷በየማሳው ያለ መታከት በመትጋት ሊመግቡን ደፋ ቀና የሚሉ ጀግኖቻችን ምስጋና ይገባቸዋል ብለዋል።…