የሀገር ውስጥ ዜና የህወሀት የጥፋት ቡድን ላይመለስ ተደምስሷል- የመከላከያ ሚኒስትር ዶ/ር ቀንዓ Tibebu Kebede Jan 29, 2021 0 የህወሀት የጥፋት ቡድን ላይመለስ ተደምስሷል- የመከላከያ ሚኒስትር ዶ/ር ቀንዓ አዲስ አበባ ፣ ጥር 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የህወሀት የጥፋት ቡድን ላይመለስ ተደምስሷል ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር ቀንዓ ያደታ ገለፁ። የመከላከያ ሚኒስትሩ በህወሀት ተልዕኮ ተሰጥቷቸው በህግ ማስከበርና…
ፋና 90 በኢትዮጵያ የ10 ዓመት የልማት እቅድ ዙሪያ ከልማት አጋር አካላት ጋር ውይይት ተደርጓል Meseret Demissu Jan 28, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=3Pa7KlZVhJI
ፋና 90 በፌዴሬሽን ምክር ቤት የተዘጋጀው የሰሜንና ምዕራብ ኢትዮጵያ ተጎራባች ክልሎች የምክክር መድረክ “መልካም ጉርብትና ለኢትዮጵያ ብልጽግና” በሚል መሪ ሀሳብ… Meseret Demissu Jan 28, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=UM17sc1Nwug
ፋና 90 የቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት ያስገነባው 13ኛው ትምህርት ቤት በአፋር ዱብቲ በዛሬው ዕለት ተመርቋል Meseret Demissu Jan 28, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=jtk7IeN1pgU
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ በጤና ሚኒስቴር የሰው ሰራሽ አካል እና የአካል ድጋፍ ማደራጃ ድርጅትን ጎብኝተዋል Abrham Fekede Jan 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በጤና ሚኒስቴር የሰው ሰራሽ አካል እና የአካል ድጋፍ ማደራጃ ድርጅትን ጎብኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሰው ሰራሽ አካል እና የአካል ድጋፍ ማደራጃ ድርጅትን ጉብኝት ያካሄዱት ረፋድ ላይ ነው፡፡ ድርጅቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና የ10 ዓመት የልማት እቅድ ኢትዮጵያን ከቀጠናው ሀገራት ጋር በልማት የሚያስተሳስር ነው – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ Meseret Awoke Jan 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ10 ዓመት የልማት እቅድ ኢትዮጵያን ከቀጠናው ሀገራት ጋር በልማት የሚያስተሳስር ነው ሲሉ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ። ፕሬዚዳንቷ የአስር አመቱ የልማት ዕቅድን አስመልክቶ ከኢትዮጵያ የልማት አጋሮች እና ዲፕሎማቶች ጋር እያደረጉት…
የሀገር ውስጥ ዜና በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በአፋር ክልል የተገነባው13ኛው ትምህርት ቤት ተመረቀ Abrham Fekede Jan 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በአፋር ክልል አውሲ-ረሱ ዞን ዱብቲ ወረዳ የተገነባው13ኛው የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ዛሬ ተመረቀ። በጽህፈት ቤቱ ከተገነቡት 20 ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መካከል አንዱ የሆነዉ ዱብቲ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና የርዕሰ መሥተዳድሮችና አፈ ጉባኤዎች የምክክር መድረክ በባሕር ዳር እየተካሄደ ይገኛል Abrham Fekede Jan 28, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በፌዴሬሽን ምክር ቤት አዘጋጅነት የሚካሄደው የርዕሰ መሥተዳድሮችና አፈ ጉባኤዎች የምክክር መድረክ በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ "መልካም ጉርብትና ለኢትዮጵያ ብልጽግና" በሚል መሪ ሀሳብ ነው የሰሜንና ምዕራብ ኢትዮጵያ ተጎራባች ክልሎች…
የሀገር ውስጥ ዜና ም/ጠ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ ለአምባሳደር ራይነር ሽኝት አደረጉ Tibebu Kebede Jan 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ባለፉት ሶስት ዓመታት በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ለነበሩት ማይክል ራይነር ሽኝት አድርገዋል። ከአምባሳደሩ ጋር በነበራቸው ቆይታ ለረጅም ጊዜ የዘለቀውን የሀገራቱን ግንኙነት…
የሀገር ውስጥ ዜና ሲዋጉና ሲያዋጉ የነበሩ 18 ከፍተኛ መኮንኖች በቁጥጥር ስር ዋሉ Tibebu Kebede Jan 27, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጁንታው ታጣቂ ሃይል ጋር በመሰለፍ ከመቀሌ እስከ ቆላ ተንቤን ሲዋጉና ሲያዋጉ የነበሩ 18 ከፍተኛ መኮንኖች በመከላከያ ሠራዊትና የፌዴራል ጸጥታ ሃይሎች የጋራ አሰሳና ፍተሻ ስራ በቁጥጥር ስር ውለዋል። ከጁንታው የጥፋት ቡድን ጋር በማወቅም ይሁን…