Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

በቅርቡ እጃቸውን የሰጡት ሜጀር ጄኔራል መሐመድ እሻ እና ብርጋዴር ጄኔራል ሙሉጌታ በርሄ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ እጃቸውን የሰጡት ሜጀር ጄኔራል መሐመድ እሻ እና ብርጋዴር ጄኔራል ሙሉጌታ በርሄ አዲስ አበባ ገቡ። የአገር መከላከያ ሠራዊት አባላት የነበሩ እና በጡረታ በክብር ተሰናብተው የጁንታውን ታጣቂ ኃይል ሲመሩ እና ሲያዋጉ ቆይተው በቅርቡ…

ያለንን ዕምቅ ሀብት ወደሚጨበጥ ተስፋ መቀየር የቆራጦች ተግባር ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  ያለንን ዕምቅ ሀብት ተገንዝቦ ወደሚጨበጥ ተስፋ መቀየር የቆራጦች ተግባር ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት በዙሪያችን ኢትዮጵያ የያዘቻቸው እልፍ አእላፍ ዕድሎች አሉ…

የጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ደህንነት እና ጤንነት ላይ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚናፈሰው ወሬ ሀሰት ነው – ጽ/ቤቱ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ደህንነት እና ጤንነት ላይ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚናፈሰው ወሬ ሀሰት መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ። ጽ/ቤቱ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚናፈሰው ወሬም ሀሰት እንደ ሆነ ሁሉም ሰው ሊገነዘብ ይገባል ብሏል።…

የኢትዮጵያ መንግስት ርሃብን እንደመሳሪያ ተጠቅሟል” በሚል ዘ ኢኮኖሚስት ያወጣውን ዘገባ መንግስት እንደሚያወግዝ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) "የኢትዮጵያ መንግስት ርሃብን እንደመሳሪያ ተጠቅሟል" በሚል ዘ ኢኮኖሚስት ያወጣውን ዘገባ መንግስት በፅኑ እንደሚያወግዝ አስታወቀ፡፡ መፅሄቱ በትግራይ ክልል ከተካሄደው የህግ ማስከበርና የህልውና ዘመቻ ጋር በተያያዘ ባወጣው ዘገባ በኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያ ፕሮፌሰሮች ምርምሮችን በጋራ በመስራት ለሀገር ተጨባጭ ለውጤት ለማምጣት መስራት ይገባቸዋል- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሮፌሰሮች ምክር ቤት 2ተኛ መደበኛ ጉባኤውን አካሂዷል። ምክር ቤቱ በጉዳኤው በቀጣይ የሚሰራቸው ተግባራቶችን የሚከታተሉ ቋሚ ኮሚቴዎች አቋቁሟል። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለፕሮፌሰሮች ምክር ቤት ባስተላለፉት መልእክት ለሀገር…

የእንግሊዙ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በሰሜኑ የኢትዮጵያ አካባቢ እየቀረበ ያለውን የሰብዓዊ ድጋፍ ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 15፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የእንግሊዙ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶሚኒክ ራብ የብሪታኒያ ተራድኦ ድርጅት በሰሜኑ የኢትዮጵያ አካባቢ እያቀረበ ያለውን የሰብዓዊ ድጋፍ ጎበኙ፡፡ ሚኒስትሩ ጎንደር በመገኘት የብሪታኒያ ተራድኦ ድርጅት ለዓለም አቀፉ የምግብ ፕሮግራም እና በተመድ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከእንግሊዙ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶሚኒክ ራብ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከእንግሊዙ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶሚኒክ ራብ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ሁለቱን አገሮች ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ላይ…

በህገ ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀሎችን ለመመርመርና ለማስቀጣት የሚያስችል የአሰራር ስርዓት ሰነድ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ ወጥ መንገድ ድንበር የማሻገር ወንጀሎችን ለመመርመርና ለማስቀጣት የሚያስችል የአሰራር ስርዓት ሰነድ ተዘጋጅቶ በሲቪ ፖል የምስራቅ አፍሪካ፣ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ እንዲሁም በፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን መካከል ርክክብ መደረጉን ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ…

ኢትዮጵያን ወደ ሚፈለገው ደረጃ ለማድረስ የሙሉ ፕሮፌሰሮች ድርሻና ኃላፊነት ከፍተኛ ነው – ፕሮፌሰር አፈወርቅ

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሮፌሰሮች ምክር ቤት 2ኛ መደበኛ ጉባኤ “ምሁራኖቻችን ለሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ግቦች” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ ነው፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዲኤታ ፕሮፌሰር አፈወርቅ ካሱ በመክፈቻ ስነ ስርዓቱ ላይ ባደረጉት ንግግር…

71 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው መድኃኒቶችና የህክምና ግብዐቶች ወደ ትግራይ ተልከው እየተሰራጩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 14 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጤና ሚኒስቴር፣ ኤጀንሲዎቹ እና የትግራይ ክልል ጤና ቢሮ ከሰብዓዊና ከልማት አጋሮች ጋር በመተባበር በትግራይ ክልል ድጋፍ እና መልሶ ማቋቋም ላይ በስፋት እየሰሩ እንደሚገኙ ተገለፀ፡፡ በተጎዱ አካባቢዎች ያለው የህብረተሰብ ጤና እና ደህንነት…