Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የጁንታውን ታጣቂ ሃይል በመምራትና በማዋጋት የተሳተፉት ሜጀር ጄኔራል መሐመድ እሻ እና ብርጋዴር ጄኔራል ሙሉጌታ በርሄ እጃቸውን ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሰራዊት አባላት የነበሩትና በጡረታ በክብር የተሰናበቱት ሜጀር ጄኔራል መሐመድ እሻ እና ብርጋዴር ጄኔራል ሙሉጌታ በርሄ እጃቸውን በሰላም መስጠታቸውን የሃገር መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ። የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክተር ሜጀር…

ም/ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ ስቴት ዲፓርትሜንት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ቲቦር ናዥ ጋር በስልክ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ ስቴት ዲፓርትሜንት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ሚኒስትር ቲቦር ናዥ ጋር በስልክ ተወያዩ። አቶ ደመቀ በሰሜን የአገራችን ክፍል ስለተካሄው የህግ ማስከበር ዘመቻ፣ በትግራይ…

ሱዳን በሶስተኛ ወገን የተደገሰላትን የጦርነት ወጥመድ  በመተው ችግሩን በድርድር ለመፍታት ቁርጠኛ መሆን አለባት-ጀነራል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)  ሱዳን በሶስተኛ ወገን የተደገሰላትን የጦርነት ወጥመድ ወደ ጎን በመተው የድንበሩን ጉዳይ በድርድር ለመፍታት ቁርጠኛ መሆን እንዳለባት የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀነራል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ። የትግራይ ህዝብ ጁንታው ተመልሶ እንደሚመጣ…

ሱዳን ድንበሯን በተጠናከረ መንገድ እድትጠብቅ እንጂ የኢትዮጵያን መሬት እንድትይዝ ፈቃድ የሰጣት የለም- የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና ሱዳን መካከል ያለው ውዝግብ በሰላምዊና በድርድር እንዲፈታ ኢትዮጵያ አሁንም ዝግጁ ናት ብሏል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሳምንታዊ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸው ሱዳን በድንበር…

በ’ገበታ ለሀገር’ ለመሳተፍ በስምንተኛ ዙር ገንዘብ ገቢ ላደረጉ ተቋማት ምስጋና ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በ'ገበታ ለሀገር' ለመሳተፍ ገንዘብ ገቢ ያደረጉና ደረሰኝ በመላክ ላሳወቁ ተቋማት ምስጋናውን አቀረበ፡፡ በዚህ መሰረት ጋምቤላ ክልል - 11 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ሐረሪ ክልል - 5 ሚሊየን ብር ሶማሌ…

ቦርዱ ሕጋዊ ምዝገባ ላጠናቀቁ የፖለቲካ ፓርቲዎች የምርጫ ምልክት እንዲያስገቡ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ለማከናወን ሕጋዊ ምዝገባ ላጠናቀቁ የፖለቲካ ፓርቲዎች ከጥር 13 እስከ ጥር 18 ቀን 2013 ዓ.ም ባሉት ቀናት የምርጫ ምልክት እንዲያስገቡ ጥሪ አቅርቧል። የምርጫ ምልክት መረጣው…