አቶ አባይ ወልዱና ዶ/ር አብርሃም በቁጥጥር ስር ሲውሉ በመከላከያ ሠራዊት ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ያደረጉ እርምጃ ተወስዶባቸዋል
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ሃገርን ለመበታተን አቅደው በመከላከያ ሠራዊት ላይ እርምጃ እንዲወሰድ ያደረጉ ዋነኛ የጁንታው አመራሮች እርምጃ እንደተወሰደባቸው ተገለፀ።
ዋነኛ የጁንታው አመራሮች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
ከሃገር መከላከያ ሠራዊቱን በማስከዳት ተግባር ላይ ተሰማርተው…