Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የትራንስ ኢትዮጵያ ንብረት የሆኑ በጅቡቲ ቆመው የነበሩ 179 ከባድ ተሽከርካሪዎች ቁልፎች ተመላሽ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትራንስ ኢትዮጵያ ኩባንያ አዲስ ተወካይ ከጅቡቲ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር የኩባንያው ንብረት የሆኑ 179 ከባድ ተሽከርካሪዎችን ቁልፎች ተረከቡ። ከታገዱት ድርጅቶች መካከል አንዱ የሆነው የትራንስ ኢትዮጵያ ንብረት የሆኑ ለስራ ወደ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የኮይሻ ፕሮጀክትን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ እና የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከገበታ ለሀገር ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነውን የኮይሻ ፕሮጅክትን ጎብኝተዋል። የልዑካን ቡድኑ ጅማ አባጅፋር አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ…

የሱዳን ሀይል በተጠናከረ ሁኔታ ወደ ኢትዮጵያ ድንበር እየተስፋፋ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 4 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከሱዳን ጋር በድንበር ጉዳይ ያላትን ልዩነት በዲፕሎማሲ ለመፍታት እየሰራች ቢሆንም የሱዳን ሀይል አሁንም በተጠናከረ ሁኔታ ወደ ውስጥ እየተስፋፋ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና…

በአፍሪካ ቀንድ እየተጠናከረ የመጣው የወደብ እና የጦር ሰፈር ግንባታ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም ላይ ተፅዕኖ እንዳያሳርፍ ጠንካራ ስራ መስራት እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ቀንድ በከፍተኛ ደረጃ እየተጠናከረ የመጣው የበርካታ ሀገራት የወደብ እና የጦር ሰፈር ግንባታ ቅርምት በኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም ላይ ከባድ ተፅዕኖ እንዳያሳርፍ ከወዲሁ ጠንካራ ስራ መስራት እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ። ከፋና…

በ’ገበታ ለሀገር’ ለመሳተፍ ገንዘብ ገቢ ላደረጉ እና ላሳወቁ የሰባተኛ ዙር ተቋማት ምስጋና ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በ'ገበታ ለሀገር' ለመሳተፍ ገንዘብ ገቢ በማድረግ የባንክ ደረሠኝ በመላክ ያሳወቁ የሰባተኛ ዙር ተቋማትን ይፋ አደረገ:: ጽሕፈት ቤቱ ገንዘብ ገቢ ላደረጉ እና ደረሠኙን በመላክ ላሳወቁ የሰባተኛ ዙር ተቋማት ምስጋና…

የትግራይ ክልልን መልሶ የማቋቋም መርሐ-ግብር ተነድፎ ወደ ተግባር ተገብቷል፦ ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት በትግራይ ክልል የወሰደውን ሕግ የማስከበር እርምጃ መጠናቀቅን ተከትሎ በአፋጣኝ የመልሶ ማቋቋም መርሐ ግብር በመንደፍ ወደ ተግባር መግባቱን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ አቶ ደመቀ መኮንን ተናገሩ። በቅርቡ ከተለያዩ…

የቀድሞው የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንትን ጨምሮ ሌሎች በቁጥጥር ስር የዋሉ ዋነኛ የጁንታው አመራሮች አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የትግራይ ክልል ፕሬዚዳንት አባይ ወልዱና ምክትል ፕሬዚዳንትን ዶክተር አብርሃም ተከስተን ጨምሮ ሃገር ለመበታተን ሲሰሩ ቁጥጥር ስር የዋሉ የሕወሃት ጁንታው አመራሮች አዲስ አበባ ገቡ። የሃገር መከላከያ ሠራዊት፣ የፌደራል ፖሊስና የብሔራዊ…

የፌደራል፣ የክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ፖሊስ ኮሚሽነሮች የጋራ ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የፌደራል፣ የክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ፖሊስ ኮሚሽነሮች 12ኛውን የጋራ ጉባዔያቸውን በቢሾፍቱ ከተማ እያካሄዱ ነው። በኮሚሽነሮቹ የጋራ ጉባዔ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተገኙ ሲሆን÷ የፌደራል ፖሊስ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ለፓርላማ የሰጧቸውን ምላሾች የያዘ ኤሌክትሮኒክ መጽሐፍ ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለፓርላማ የሰጧቸውን ምላሾች የያዘ ኤሌክትሮኒክ መጽሐፍ ይፋ ተደረገ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ኅዳር 21 ቀን 2013 ዓ.ም ለፓርላማ የሰጧቸውን ምላሾች የያዘ ኤሌክትሮኒክ መጽሐፍ በጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት…

የተመድ የሰብዓዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር በትግራይ ክልል የተካሄደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ በተመለከተ የሰጡት መግለጫ አግባብነት የሌለውና አድሏዊ ነው…

አዲስ አበባ ፣ ጥር 3 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መቀመጫቸውን በአውሮፓ ያደረጉ ኢትዮጵያውያን ተቋማት በትግራይ ክልል የተካሄደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ በተመለከተ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብት ከፍተኛ ኮሚሽነር የሰጡት መግለጫ አግባብነት የሌለውና የኮሚሽኑን ተዓማኒነት ጥያቄ ውስጥ…