ከተማረክንም በህወሃት ጁንታ ሳይሆን በኢትዮጵውያን እና በኢትዮጵያዊነት ነው- ሌ/ጄ ባጫ ደበሌ
አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሰራዊት በትግራይ ክልል እያካሄደ የነበረውን ህግን ማስከበር ዘመቻ አጠናቆ እና ህዝቡን በማረጋጋት ወደ ቀየው መመለስ መጀመሩን ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ አስታወቁ።
የራያ ግንባር አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ ህግን…