በኢትዮጵያ በኮቪድ 19 ከሚያዙ ሰዎች ውስጥ 15 በመቶ የሚሆኑት ወደ ጽኑ ህሙማን ክፍል ይገባሉ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አሁን ላይ በኮቪድ 19 ከሚያዙ ሰዎች ውስጥ 14 ነጥብ 9 በመቶዎቹ ወደ ጽኑ ህሙማን ክፍል እንደሚገቡ ተገለጸ።
በኢትዮጵያ የኮቪድ19 ስርጭት ያለበት ሁኔታ እና ከመነሻው ጀምሮ እስካሁን ን ምላሽ በተመለከተ ለመገናኛ…