ፋና 90 ህገ መንግስቱን በጣሰ መልኩ በሃይል ፍላጎቴን አሳካለሁ በሚል የትኛውም አካል ላይ እርምጃ ለመውሰድ እንገደዳለን-ጀኔራል ብርሃኑ ጁላ Meseret Demissu Sep 24, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=M7z4QKDBa9I
ፋና 90 ኮቪድ 19 መከላከያ ቅድመ ሁኔታዎችን በ3 ሳምንታት ያሟሉ ትምህርት ቤቶች በጊዜ ሰሌዳው መሰረት ትምህርት መጀመር እንደሚችሉ ተገልጿል Meseret Demissu Sep 24, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=ierr1x_ezpU
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ ጋር በስልክ ተወያዩ Tibebu Kebede Sep 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከኮንጎ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ ጋር በስልክ ተወያይተዋል። ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ ለፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘውዴ ባደረጉት የስልክ ጥሪ በተለያዩ የሁለትዮሽ ጉዳዮች…
የሀገር ውስጥ ዜና ህገ መንግስቱን በጣሰ መልኩ በሃይል ፍላጎቴን አሳካለሁ በሚል የትኛውም አካል ላይ እርምጃ ለመውሰድ እንገደዳለን–ጀኔራል ብርሃኑ ጁላ Meseret Demissu Sep 24, 2020 0 አዲስ አበባ፤ መስከረም 14 ፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ ) ህገ-መንግስቱን በጣሰ መልኩ በኃይል ፍላጎቴን አሳካለሁ በሚል ማንኛውም አካል ላይ እርምጃ ለመውሰድ እንገደዳለን ሲሉ በኢፌዴሪ መከላከያ የጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹምና የኦፕሬሽናል ጉዳዮች ኃላፊ ጀኔራል ብርሃኑ ጁላ ተናገሩ።…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮቪድ 19 መከላከያ ቅድመ ሁኔታዎችን በ3 ሳምንታት ያሟሉ ትምህርት ቤቶች በጊዜ ሰሌዳው መሰረት ትምህርት መጀመር እንደሚችሉ ተገለፀ Meseret Demissu Sep 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኮቪድ 19ን ለመከላከል የተቀመጡ ቅድመ ሁኔታዎችን በ3 ሳምንታት ውስጥ ያሟሉ ትምህርት ቤቶች በተቀመጠው የጊዜ ሰሌዳ መሰረት ትምህርት መጀመር እንደሚችሉ ተገለፀ። ትምህርት ቤቶችን ዳግም መክፈት በሚቻልበት የውሳኔ ሃሳብ ላይ ምክትል ጠቅላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና የዓለም ባንክ ለግብርና ዘርፍ እድገት የ80 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ Tibebu Kebede Sep 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ በኢትዮጵያ የግብርናውን ዘርፍ እድገት ለመደገፍ የ80 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል። የድጋፉ ስምምነቱን የተፈራረሙት የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሺዴ እና የአለም ባንክ የኢትዮጵያ፣…
የሀገር ውስጥ ዜና የመስቀል ደመራ በዓል የሚከበርበት የመስቀል አደባባይን የማፅዳት ስራ ተከናወነ Tibebu Kebede Sep 24, 2020 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመስቀል ደመራ በአል የሚከበርበት የመስቀል አደባባይን በአዲስ አበባ የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ አስተባባሪነት ዛሬ ጠዋት የማጽዳት ስራ ተከናውኗል። የደመራ ክብረ በዓል የማክበሪያ ስፍራ የጽዳት ዘመቻ ላይ የሀይማኖት አባቶችን ጨምሮ ከሁሉም…
ፋና 90 ም/ከንቲባ አዳነች አቤቤና የከተማዋ ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከአዲስ አበባ ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Sep 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=e4YeeacsdUI
ፋና 90 የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ በምክር ቤቱ በተላለፉ ውሳኔዎች ዙሪያ የሰጡት መግለጫ Tibebu Kebede Sep 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=f9L93sxtRhU
ፋና 90 በኦሮሚያና አማራ ክልሎች የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ የሚያራምዱ የጋራ የፖለቲካ አቋሞቻቸው ላይ ስምምነት ተፈራረሙ Tibebu Kebede Sep 23, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=WCm1tyyek_U